ፕሪምየር ሊግ

የፈረሰኞቹ መታገድ ቀጥሏል

የቅዱስ ጊዮርጊስ የዝውውር እገዳ ሳይነሳ ሲቀር ክለቡ በቀጣዩ የዝውውር መስኮትም የውጪ ተጫዋች ማስፈረም እንደማይችል ታውቋል። አንጋፋው ክለብ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማኅበር (ፊፋ) ጋር የነበረበትን የገንዘብ ዕዳ ሙሉ…

Continue Reading

መረጃዎች | የ34ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

የ34ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በሁለተኛ ቀን ዛሬ ቀጥሎ በሚደረጉ አራት ጨዋታዎች ይቀጥላል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ አርባ ሁለት ነጥቦችን በመሰብሰብ አስራ…

አምዶች

የሴት እግርኳስ ተጫዋቾች ጤና –  ክፍል 2

ከእግርኳስ ጋር የተያያዙ የጤና መረጃዎችን በምናቀርብበት የሶከር ሜዲካል አምዳችን የዛሬ ትኩረታችን የሚሆነው በሴቶች እግርኳስ ውስጥ ያለው የአመጋገብ ስርአት ነው፡፡ በዶ/ር ብሩክ ገነነ የሴቶች እግርኳስ ማደግ ጋር ተያይዞ የህክምና ሥርአቱም አብሮ…

Continue Reading

ሶከር ሜዲካል | የሴት እግርኳስ ተጫዋቾች ጤና – ክፍል 1

ከእግርኳስ ጋር የተያያዙ ጉዳቶችን እና የህክምና መረጃዎችን በምናጋራበት በዚህ አምድ ለሚቀጥሉት ሳምንታት ከሴቶች እግርኳስ ጋር በተያያዘ ያሉትን የተለያዩ የህመም ዓይነቶች እና በዛ ላይ የተደረጉ ጥናቶችን ዋቢ በማድረግ የመፍትሄ ሀሳቦችን ያካተቱ…