የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 18ኛ ሳምንት ቀጥታ የውጤት መግለጫ (Live Score)

ቅዳሜ ግንቦት 20 ቀን 2008

ምድብ ሀ

የ08:00 ጨዋታዎች

FT ኢትዮጵያ ውሃ ስፖርት 0-0 ሱሉልታ ከተማ (አበበ ቢቂላ)

FT አማራ ውሃ ስራ 2-2 ወልዋሎ አዲግራት ዩ. (ባህርዳር)

የ09:00 ጨዋታዎች
FT መቀለ ከተማ 0-0 ሙገር ሲሚንቶ
(አዲግራት)

FT ወሎ ኮምቦልቻ 0-1 ፋሲል ከተማ (ኮምቦልቻ)

FT ሰሜን ሸዋ ደብረብርሃን 1-0 አአ ፖሊስ (ደብረብርሃን)

FT አክሱም ከተማ 1-0 ቡራዩ ከተማ (አክሱም)

FT ወልድያ 2-0 ኢትዮጵያ መድን (ወልድያ)

የ10:00 ጨዋታ
FT ባህርዳር ከተማ 0-0 ሰበታ ከተማ (ባህርዳር)

ምድብ ለ

FT ሻሸመኔ ከተማ 2-1 ጂንካ ከተማ (ሻሸመኔ)

FT ደቡብ ፖሊስ 7-0 ፌዴራል ፖሊስ (ሀዋሳ)

FT ጅማ ከተማ 0-1 ጅማ አባ ቡና (ጅማ)

FT ድሬዳዋ ፖሊስ 1-1 ሀላባ ከተማ (ድሬዳዋ)

FT ወራቤ ከተማ 2-0 ነገሌ ቦረና (ወራቤ)

FT አርሲ ነገሌ 3-0 አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ (አርሲ ነገሌ)

የ10:00 ጨዋታዎች

FT አዲስ አበባ ከተማ 6-0 ናሽናል ሴሜንት (አበበ ቢቂላ)

እሁድ ግንቦት 21 ቀን 2008
09:00 ነቀምት ከተማ ከ ባቱ ከተማ (ነቀምት)

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *