ዋሊያዎቹ አዲስ አበባ ገብተዋል

በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ወደ ሌሶቶ አቅንቶ 2-1 ያሸነፈው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዛሬ ምሽት አዲስ አበባ ገብቷል፡፡

ዋልያዎቹ ዛሬ ጠዋት 12:00 ላይ ከማሴሩ የተነሱ ሲሆን ቀኑን በበረራ አሳልፈው ምሽት 2:30 ላይ አዲሰ አበባ ደርሰዋል፡፡

የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት አቶ ጁነይዲ ባሻ እና የስራ አስፈፃሚ አባላትም ለቡድኑ አቀባበል አድርገዋል፡፡

ወደ ሌሶቶ ከተጓዘው የልኡካን ቡድን መካከል ጌታነህ ከበደ ከቡድኑ ጋር አብሮ ያልመጣ ሲሆን በዛው ወደ ክለቡ አምርቷል፡፡ ቀሪዎቹ ተጨዋቾቹ ከነገ ጀምሮ ለክለባቸው አገልግሎት ለመስጠት የሚያመሩ ይሆናል

PicsArt_1465239944126 PicsArt_1465239979191

ተጨማሪ | ሶከር ኢትዮጵያ ከአሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ ጋር ያደረገችው ቆይታ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *