የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ የሳምንቱ ውጤቶች እና የደረጃ ሰንጠረዦች

 ሰሜን ምዕራብ ዞን ምድብ ሀ
(13ኛ ሳምንት)

እሁድ ሰኔ 12 ቀን 2008

አዊ እምፒልታቅ 1-1 አምባ ጊዮርጊስ

አማራ ፖሊስ 1-0 ደባርቅ ከተማ

ዳባት ከተማ 1-0 ጎጃም ደብረማርቆስ

– አራፊ ቡድን – ዳሞት ከተማ

PicsArt_1466673611437


 ደቡብ ምዕራብ ዞን ምድብ ለ
(17ኛ ሳምንት) 

እሁድ ሰኔ 12 ቀን 2008

ቡሌ ሆራ 2-1 ሮቤ ከተማ

ጎፋ ባሪንቾ 0-0 ዲላ ከተማ

ጎባ ከተማ 1-1 ጋርዱላ

ኮንሶ ኒውዮርክ 2-1 ወላይታ ሶዶ

– አራፊ ቡድን – አንባሪቾ

PicsArt_1466673087571


 መካከለኛ ዞን ምድብ ሀ
(17ኛ ሳምንት) 

እሁድ ሰኔ 12 ቀን 2008

ቱሉ ቦሎ 1-0 ቡታጅራ ከተማ

ሀሙስ ሰኔ 16 ቀን 2008

07፡00 የካ ክ/ከተማ ከ ልደታ ክ/ከተማ (አበበ ቢቂላ)

09፡00 ቦሌ ክ/ከተማ ከ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ (አበበ ቢቂላ)

እሁድ ሰኔ 19 ቀን 2008

ዱከም ከተማ ከ መቂ ከተማ

አራፊ ቡድን – ለገጣፎ

PicsArt_1466673741808


 ምስራቅ ዞን
(13ኛ ሳምንት) 

እሁድ ሰኔ 12 ቀን 2008

ሞጆ ከተማ 3-0 ካሊ ጅግጅጋ

መተሃራ ስኳር 3-2 ቢሾፍቱ ከተማ

አሊ ሐብቴ ጋራዥ 3-8 ሐረር ሲቲ

ወንጂ ስኳር 3-1 ኢትዮ ሶማሌ ፖሊስ

PicsArt_1466673022835


ተስተካካይ ጨዋታዎች

እሁድ ሰኔ 12 ቀን 2008

ሽረ እንዳስላሴ 1-0 ላስታ ላሊበላ

PicsArt_1466673559583

እሁድ ሰኔ 19 ቀን 2008

ጋርዱላ ከተማ ከ ዲላ ከተማ (ደቡብ-ምዕራብ ለ)

ዳባት ከተማ ከ ደባርቅ ከተማ (ሰሜን ምዕራብ ሀ)

ለገጣፎ ከተማ ከ ቡታጅራ ከተማ (መካከለኛ ዞን ለ)

PicsArt_1466673151191PicsArt_1466685324466


ማስታወሻ

– ሰሜን ምዕራብ ለ ፣ መካከለኛ ዞን ለ እና  ደቡብ ምዕራብ ዞን ሀ በዚህ ሳምንት አራፊ ናቸው፡፡

– ሁሉም ዞኖች የ1 ሳምንት ጨዋታ ብቻ የቀራቸው ሲሆን ሰኔ 25 እና 26 በሚደረጉ ጨዋታዎች ይጠናቀቃል፡፡

– የማጠቃለያ ውድድሩ በ16 ክለቦች መካከል የሚደረግ ሲሆን የት እንደሚደረግ አልታወቀም፡፡

– ከየዞናቸው 1ኛ እና 2ኛ የሚወጡ 14 ቡድኖች እንዲሁም በ3ኝነት የሚያጠናቅቁ ቡድኖች ነጥባቸው ካደረጉት ጨዋታ ጋር ተሰልቶ የተሻሉ ሁለት ቡድኖች ወደ ማጠቃለያው ያልፋሉ፡፡

– ከጎናቸው (Q) የተፃፈባቸው ወደ ማጠቃለያ ዙር ማለፋቸውን ያረጋገጡ ቡድኖች ሲሆኑ (R) የተፃፈባቸው ደግሞ ከብሄራዊ ሊጉ መውረዳቸውን ያረጋገጡ ቡድኖች ናቸው፡፡

– በማጠቃለያ ውድድሩ ከ1-6 የሚወጡ ቡድኖች ወደ ከፍተኛ ሊግ ያልፋሉ፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *