የኢትዮጵያ ጥሎ ማለፍ የሩብ ፍጻሜ መርሀ ግብር ይፋ ሆነ

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የጥሎ ማለፍ ውድድር የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎችን መርሀ ግብር ይፋ አድርጓል፡፡

የሩብ ፍጻሜ መርሀ ግብር ይህንን ይመስላል

ማክሰኞ ሰኔ 20 ቀን 2009

10:30 ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ መከላከያ

ረቡዕ ሰኔ 21 ቀን 2009

10:30 ወልድያ ከ ፋሲል ከተማ/አዳማ ከተማ

ሀሙስ ሰኔ 22 ቀን 2009

08:30 ጅማ አባ ቡና ከ ሲዳማ ቡና/አአ ከተማ

10:30 ወላይታ ድቻ ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ

_

_

የ2ኛ ዙር ጨዋታዎች

እሁድ ሰኔ 11 ቀን 2009

10:30 ሲዳማ ቡና ከ አዲስ አበባ ከተማ

ረቡዕ ሰኔ 14 ቀን 2009

10:30 ፋሲል ከተማ ከ አዳማ ከተማ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *