የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ 2ኛ ሳምንት . . . 

የ2008 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ 2ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ቅዳሜ ጀምረው በዛሬው እለት ፍፃሜያቸውን አግኝተዋል፡፡ በ7 ዞን የተከፈለው ብሄራዊ ሊግ ከደቡብ ዞን ምድብ ሀ ውጪ ሁሉም የሁለት ሳምንት ጨዋታ አድርገዋል፡፡  

 

ውጤቶቹ እና የደረጃ ሰንጠረዦቹ የሚከተሉት ናቸው፡-

መካከለኛው ዞን ምድብ ሀ

የካ 2-1 መቂ

ቱሉ ቦሎ 2-1 ዱከም

ለገጣፎ 1-0 ንፋስ ስልክ ላፍቶ

ልደታ 0-3 ቡታጅራ

-ቦሌ በዚህ ሳምንት አራፊ ቡድን ሆኗል

 

መካከለኛው ዞን ምድብ ለ

ቦሌ ገርጂ 2-1 አዲስ ከተማ

ሆለታ 0-1 ወልቂጤ

ጨፌ ዶንሳ 0-0 አራዳ

ወሊሶ 1-1 አምቦ

Central

 

ሰሜን ዞን ምድብ ሀ

አማራ ፖሊስ 1-0 ዳባት ከተማ

ዳሞት ከተማ 3-1 ደብረማርቆስ ከተማ

ደባርቅ ከተማ 1-1 አምባ ጊዮርጊስ

-አዊ እምፒልታቅ የዚህ ሳምንት አራፊ ሆኗል፡፡

 

ሰሜን ዞን ምድብ ለ

ሶሎዳ አድዋ 2-1 ትግራይ ውሃ ስራ

ደሴ ከተማ 1-0 ላስታ ላሊበላ

ሽረ እንዳስላሴ 2-2 ዋልታ ፖሊስ

 

North

ደቡብ ዞን ምድብ ሀ

-በዚህ ምድብ ሊደረጉ የነበሩ የ2 ሳምንት ጨዋታዎች ለሌላ ጊዜ ተላልፈዋል፡፡

 

ደቡብ ዞን ምድብ ለ

ጎፉ ባሪንቼ 0-0 ኮንሶ ኒውዮርክ

ቡሌ ሆራ 2-1 ወላይታ ሶዶ

ሃምበሪቾ 2-1 ጋርዱላ

ሮቤ ከተማ 0-0 ዲላ ከተማ

-ጎባ ከተማ የዚህ ሳምንት አራፊ ሆኗል፡፡

South

ምስራቅ ዞን

ካሊ ጅግጅጋ 3-0 አሊ ሃብቴ ጋራዥ

መተሃራ ስኳር 2-2 ወንጂ ስኳር

ሞጆ ከተማ 2-0 ሶማሌ ፖሊስ

ቢሾፍቱ ከተማ 0-2 ሀረር ሲቲ

east

 

 

——

ፎቶ – በመካከለኛው ዞን ምድብ ሀ ከሜዳው ውጪ ልደታን 3-0 ያሸነፈው ቡታጅራ ከተማ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *