ዛምቢያ 2017፡ የኢትዮጵያ ከ20 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን የመጨረሻ ልምምዱን አድርጓል

ለ2017 ከ20 አመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ነገ ሶማልያን የሚያስተናግደው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የመጨረሻ ልምምዱን በቀትር በኋላ አከናውኗል፡፡

ጥቂት ደቂቃዎች በፈጀው የልምምድ ፕሮግራም ቡድኑ ተጫዋቾቹን 5 ቦታ በመከፋፈል ቀላል የማላቀቅያ ልምምዶችን አከናውኗል፡፡

ለነገው ጨዋታ 25 ተጫዋቾች ብቁ የሆኑ ሲሆን አማካዩ ዘሪሁን ብርሃኑ በፓስፖርት ጉዳዮች ምክንያት የነገው ጨዋታ እንደሚያልፈው ታውቋል፡፡

PicsArt_1459611773051

ግብ ጠባቂዎች

ተክለማርያም ሻንቆ – አዲስ አበባ

ክብረአብ ዳዊት  –  ሀዋሳ ከተማ

በሽር ደሊል – ሙገር ሲሚንቶ

ምንተስኖት የግሌ – ደደቢት

PicsArt_1459611727429

ተከላካዮች

ዳግም ንጉሴ – ወላይታ ድቻ

ፈቱዲን ጀማል – ወላይታ ድቻ

ተስፋዬ ሽብሩ – አዲስ አበባ ፖሊስ

ሙጀኢድ መሃመድ – መከላከያ

ሀይደር ሙስጠፋ – ጅማ አባ ቡና

እንየው ካሳሁን – አዲስ አበባ ከተማ

ደስታ ደሙ – ሙገር ሲሚንቶ

ያሲን ጀማል – አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ

ዳንኤል ራህመቶ – አዲስ አበባ ፖሊስ

PicsArt_1459611657590

አማካይ

መርዋን ራያ – ሙገር ሲሚንቶ

እያሱ ታምሩ – ኢትዮጵያ ቡና

ከንአን ማርክነህ – አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ

ኤፍሬም ካሳ – ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

ሱራፌል ዳኛቸው – አዳማ ከተማ

ኡጁሉ ኦክሎ – ጋምቤላ ከተማ

ዳዊት ተፈራ – ጅማ አባቡና

ክንዳለም ፍቃዱ – ሙገር ሲሚንቶ

በሱፍቃድ ነጋሽ  – መቀለ ከተማ

PicsArt_1459611570741

አጥቂዎች

ያሬድ ብርሀኑ – ደደቢት

ኦሜ መሃመድ – ጅማ አባ ቡና

ሱራፌል አወል – ጅማ አባቡና

PicsArt_1459611628051

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *