ፕሪምየር ሊግ

መረጃዎች | የ33ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

33ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በሁለተኛ ቀን ዛሬ ቀጥሎ በሚደረጉ አራት ጨዋታዎች ይቀጥላል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ሸገር ከተማ ከመቐለ 70 እንደርታ በአርባ ነጥብ 13ኛ ደረጃ ላይ ተቀመጡት…

ሪፖርት | በአዲስ አበባ የተደረጉ ጨዋታዎች ያለግብ ተጠናቀዋል

በ33ኛው ሳምንት መክፈቻ በነበረው ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን ከ ወላይታ ዲቻ እንዲሁም ሀዲያ ሆሳዕና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያደረጉት ጨዋታ ያለግብ ዜሮ ለ ዜሮ በሆነ ውጤት ተጠናቋል:: ኢትዮጵያ መድን ከ ወላይታ ዲቻ…

አምዶች

የሴት እግርኳስ ተጫዋቾች ጤና –  ክፍል 2

ከእግርኳስ ጋር የተያያዙ የጤና መረጃዎችን በምናቀርብበት የሶከር ሜዲካል አምዳችን የዛሬ ትኩረታችን የሚሆነው በሴቶች እግርኳስ ውስጥ ያለው የአመጋገብ ስርአት ነው፡፡ በዶ/ር ብሩክ ገነነ የሴቶች እግርኳስ ማደግ ጋር ተያይዞ የህክምና ሥርአቱም አብሮ…

Continue Reading

ሶከር ሜዲካል | የሴት እግርኳስ ተጫዋቾች ጤና – ክፍል 1

ከእግርኳስ ጋር የተያያዙ ጉዳቶችን እና የህክምና መረጃዎችን በምናጋራበት በዚህ አምድ ለሚቀጥሉት ሳምንታት ከሴቶች እግርኳስ ጋር በተያያዘ ያሉትን የተለያዩ የህመም ዓይነቶች እና በዛ ላይ የተደረጉ ጥናቶችን ዋቢ በማድረግ የመፍትሄ ሀሳቦችን ያካተቱ…