የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 21ኛ ሳምንት ቀጥታ የውጤት መግለጫ (Live Score)

እሁድ ግንቦት 14 ቀን 2008

ሁሉም የ09:00 ጨዋታዎች ናቸው
(ከውጤቶቹ ጋር FT የሚል ከሌለ ጨዋታዎቹ አልተጠናቀቁም ማለት ነው)


FT ወላይታ ድቻ 0-0 ቅዱስ ጊዮርጊስ


FT ዳሽን ቢራ 2-2 ኢትዮጵያ ቡና
26′ ኤዶም ሆሶውሮቪ ፣ 52′ የተሻ ግዛው | 36′ 65′ ሳዲቅ ሴቾ


FT ሲዳማ ቡና 1-0 አዳማ ከተማ
80′ በረከት አዲሱ


FT ሀዲያ ሆሳዕና 0-2 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
45+3′ 67′ ፊሊፕ ዳውዚ


FT ድሬዳዋ ከተማ 2-2 መከላከያ
36′ ፉአድ ኢብራሂም 71′ በላይ አባይነህ | 65′ በሃይሉ ግርማ 90′ መሃመድ ናስር


FT ሀዋሳ ከተማ 3-2 ኢትዮ ኤሌትሪክ
3′ አስቻለው ግርማ ፣ 48′ 71′ ፍርዳወቅ ሲሳይ| 20′ ፒተር ኑዋዲኬ 86′ ደረጄ ኃይሉ


FT አርባምንጭ ከተማ 2-1 ደደቢት
17′ ጸጋዬ አበራ 68′ አመለ ሚልኪያስ | 45+2′ ሳሙኤል ሳኑሚ


 

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *