U-17 ፕሪሚየር ሊግ ፡ የመካከለኛ ዞን 15ኛ ሳምንት ውጤቶች እና ቀጣይ ጨዋታዎች

ረቡዕ ግንቦት 24 ቀን 2008

ሐረር ሲቲ  2-1 አፍሮ ጽዮን
ታድዮስ አዱኛ (2) |

ኢትዮ ኤሌክትሪክ 2-3 አዲስ አበባ ከተማ
ቢንያም በቀለ ፣ በለጠ ታምሩ | መሃመድ አሚን ፣ የአብቃል ፈረጃ ፣ ብሩክ ሙሉጌታ

ማክሰኞ ግንቦት 23 ቀን 2008

ቅዱስ ጊዮርጊስ 2-1 መከላከያ
ዳግማዊ አርአያ ፣ ወንድወሰን ቢራራ | ዮሃንስ ደረጄ

ቅዳሜ ግንቦት 20 ቀን 2008

ኢትዮጵያ ቡና 0-2 ኢ/ወ/ስ አካዳሚ
– እሸቱ ጌታሁን (2)

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1-0 ደደቢት
– ረመዳን የሱፍ


የደረጃ ሰንጠረዥ
PicsArt_1464880425924


የ16ኛ ሳምንት ፕሮግራም

ቅዳሜ ግንቦት 27 ቀን 2008

03:00 አፍሮ ፅዮን ኮንስትራክሽን ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ (መድን ሜዳ ፣ ቃሊቲ)

05:00 ደደቢት ከ ኢትዮጵያ ቡና (መድን ሜዳ ፣ ቃሊቲ)

እሁድ ግንቦት 28 ቀን 2008

09:00 መከላከያ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (ባንክ ሜዳ ፣ ሲኤምሲ)

ረቡዕ ሰኔ 1 ቀን 2008

08:00 አዲስ አበባ ከተማ ከ ሐረር ሲቲ (ኤሌክትሪክ ሜዳ ፣ ጎፋ)

10:00 ኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ (ኤሌክትሪክ ሜዳ ፣ ጎፋ)


ማስታወሻ
– የመካከለኛ ዞን ሊጠናቀቅ 3 ሳምንታት ሲቀሩት የደቡብ-ምስራቅ ዞን 1 ሳምንት ይቀረዋል፡፡

– የማጠቃለያ ወድድሩ በ10 ክለቦች መካከል ይደረጋል፡፡ ከመካከለኛው 6 ፣ ከደቡብ-ምስራቅ 4 ክለቦች ተሳታፊ ይሆናሉ፡፡

– ከመካከለኛው ዞን 4 ቡድኖች (ደደቢት ፣ ንግድ ባንክ ፣ ሐረር ሲቲ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ) ለማጠቃለያው ውድድር ማለፋቸውን አረጋግጠዋል፡፡

– የደቡብ-ምስራቅ ዞን ተሳታፊ የሆኑት ሁሉም ክለቦች ወደ ማጠቃለያ ውድድሩ ያልፋሉ፡፡

– ውድድሩ የሚካሄድበት ቀን እና ቦታ ይፋ አልሆነም፡፡ የአምናው ውድድር በአዳማ መካሄዱ የሚታወስ ነው፡፡

 

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *