ሰሜን-ምዕራብ ዞን ምድብ ለ (8ኛ ሳምንት)
እሁድ ግንቦት 21 ቀን 2008
ሰሎዳ አድዋ 1-0 ዋልታ ፖሊስ
ሽረ እንዳስላሴ ከ ላስታ ላሊበላ (አልተደረገም)
ደሴ ከተማ 3-2 ትግራይ ውሃ ስራ
-ሊጠናቀቅ 2 ሳምንት ይቀረዋል
ደቡብ ምዕራብ ዞን ምድብ ሀ (8ኛ ሳምንት)
እሁድ ግንቦት 21 ቀን 2008
ጋምቤላ ከተማ 1-0 ከፋ ቡና
መቱ ከተማ 1-1 ሚዛን አማን
አሶሳ ከተማ 4-0 ዩኒቲ ጋምቤላ
-ሊጠናቀቅ 2 ሳምንት ይቀረዋል
ሰሜን ምዕራብ ዞን ምድብ ሀ (11ኛ ሳምንት)
እሁድ ግንቦት 21 ቀን 2008
አዊ እምፒልታቅ 0-0 ዳሞት ከተማ
ዳባት ከተማ ከ ደባርቅ ከተማ (ውጤት አልደረሰም)
ጎጃም ደብረማርቆስ 1-1 አምባ ጊዮርጊስ
አማራ ፖሊስ በዚህ ሳምንት አራፊ ነው
-ሊጠናቀቅ 3 ሳምንት ይቀረዋል
መካከለኛ ዞን ምድብ ለ (11ኛ ሳምንት)
እሁድ ግንቦት 21 ቀን 2008
ወልቂጤ ከተማ 3-2 ጨፌ ዶንሳ
ሀሙስ ግንቦት 24 ቀን 2008
ቦሌ ገርጂ ዩኒየን 2-1 ሆለታ ከተማ
አርብ ግንቦት 25 ቀን 2008
አዲስ ከተማ ክ/ከተማ 1-2 አምቦ ከተማ
አራዳ ክ/ከተማ 1-1 ወሊሶ ከተማ
-ሊጠናቀቅ 3 ሳምንታት ይቀሩታል
ምስራቅ ዞን (11ኛ ሳምንት)
እሁድ ግንቦት 21 ቀን 2008
አሊ ሐብቴ ጋራዥ 1-1 ሞጆ ከተማ
ወንጂ ስኳር 1-1 ቢሾፍቱ ከተማ
ኢትዮ ሶማሌ ፖሊስ 0-2 ሐረር ሲቲ
መተሃራ ስኳር 2-1 ካሊ ጅግጅጋ
-ሊጠናቀቅ 3 ሳምንት ይቀሩታል
ደቡብ-ምዕራብ ዞን ምድብ ለ(14ኛ ሳምንት
እሁድ ግንቦት 21 ቀን 2008
ዲላ ከተማ 1-1 ወላይታ ሶዶ
ሮቤ ከተማ 3-1 ኮንሶ ኒውዮርክ
አምባሪቾ 4-0 ጎባ ከተማ
ቡሌ ሆራ 1-0 ጎፋ ባሪንቾ
-ጋርዱላ በዚህ ሳምንት አራፊ ነው፡፡
-ሊጠናቀቅ 4 ሳምንት ይቀሩታል
ማዕከላዊ ዞን ምድብ ሀ (14ኛ ሳምንት)
እሁድ ግንቦት 21 ቀን 2008
ቡታጅራ ከተማ 2-0 መቂ ከተማ
ለገጣፎ ከተማ 1-0 ቦሌ ክ/ከተማ
ሀሙስ ግንቦት 24 ቀን 2008
ልደታ ክ/ከተማ 1-0 ዱከም ከተማ
አርብ ግንቦት 25 ቀን 2008
የካ ክ/ከተማ 1-2 ቱሉ ቦሎ ከተማ
-ንፋስ ስልክ ላፍቶ በዚህ ሳምንት አራፊ ነው፡፡
-ሊጠናቀቅ 4 ሳምንት ይቀሩታል
ማስታወሻ
-የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ የማጠቃለያ ውድድር በ16 ክለቦች የሚካሄድ ሲሆን ከየዞናቸው 1ኛ እና 2ኛ የሚወጡ 14 ክለቦች እንዲሁም በጥሩ 3ኛ የሚያጠናቀቁ 2 ክለቦች በድምሩ 16 ክለቦች በቀጥታ ወደ ማጠቃለያው ያልፋሉ፡፡
-በማጠቃለያው ውድድር ከ1-6 የሚወጡ ክለቦች ወደ ከፍተኛ ሊግ ያድጋሉ፡፡
-ከየዞኑ የመጨረሻውን ደረጃ ይዘው የሚያጠናቅቁ ክለቦች ወደ ክልል ሊጎች እና ዲቪዝዮኖች ይወርዳሉ፡፡
-በሰማያዊ የተፃፉት ወደ ማጠቃለያው ዙር በቀጥታ ለማለፍ በሚያስችል ደረጃ ላይ የተቀመጡ ሲሆኑ በአረንጓዴ የተፃፉት በጥሩ 3ኝነት ለማለፍ በሚያስችል ቦታ የተቀመጡ ክለቦች ናቸው፡፡ በቀይ የተፃፉት ደግሞ ወደ ክልል ሊጎች እና ዲቪዝዮኖች ለመውረድ በሚያስችል ቦታ ላይ የተቀመጡ ናቸው፡፡