ማክሰኞ ግንቦት 23 ቀን 2008
09:00 ዳሽን ቢራ ከ ደደቢት (ጎንደር)
09:00 ኢትዮጵያ ቡና ከ ሙገር ሲሚንቶ (አአ ስታድየም)
11:30 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ እቴጌ (አአ ስታድየም)
ረቡዕ ግንቦት 24ቀን 2008
09:00 ቅድስት ማርያም ዩኒቨርሲቲ ከ ልደታ ክ/ከተማ (አአ ስታድየም)
11:30 መከላከያ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ (አአ ስታድየም)
ማስታወሻ
– የዞኑ ውድድር ሊጠናቀቅ ይህን ሳምንት ጨምሮ የ4 ሳምንት ጨዋታዎች ይቀራሉ፡፡
– ከዚህ ዞን ለማጠቃለያ ውድድር የሚያልፉ ክለቦች 6 ናቸው፡፡ 5 ክለቦች (በሃምራዊ ቀለም የተፃፉት) ከወዲሁ ማለፋቸውን ሲያረጋግጡ በቀይ ቀለም የተፃፉት ደግሞ ወደ ማጠቃለያው እንደማያልፉ ያረጋገጡ ናቸው፡፡ ኤሌክትሪክ ቀሪዋን አንድ ቦታ ለመያዝ ሲቃረብ ቅድስት ማርያም ዩኒቨርሲቲ ጠባብ የማለፍ ተስፋ አለው፡፡
– የማጠቃለያ ውድድሩ በሃዋሳ ከሰኔ 14 እስ 30 ይካሄዳል፡፡ ከመካከለኛው-ሰሜን ዞን 6 ፣ ከደቡብ-ምስራቅ 4 በድምሩ 10 ክለቦች ይሳተፋሉ፡፡