በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ዝግጅት ምክንያት 21ኛው ሳምንት ላይ የተቋረጠው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከ22ኛው ሳምንት ጀምሮ የሚካሄዱበትን ቀናት ፌዴሬሽኑ ይፋ አድርጓል፡፡
የተስተካከለው ፕሮግራም ይህን ይመስላል፡-
22ኛ ሳምንት
ረቡዕ ሰኔ 1 ቀን 2008
09፡00 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ ወላይታ ድቻ (አአ ስታድየም)
11፡30 መከላከያ ከ ሀዲያ ሆሳዕና (አአ ስታድየም)
ሀሙስ ሰኔ 2 ቀን 2008
09፡00 ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ አርባምንጭ ከተማ (አአ ስታድየም)
09፡00 አዳማ ከተማ ከ ድሬዳዋ ከተማ (አዳማ)
11፡30 ደደቢት ከ ዳሽን ቢራ (አአ ስታድየም)
አርብ ሰኔ 3 ቀን 2008
09፡00 ኤሌክትሪክ ከ ሲዳማ ቡና (አአ ስታድየም)
11፡30 ኢትዮጵያ ቡና ከ ሀዋሳ ከተማ (አአ ስታድየም)
23ኛ ሳምንት
ሰኞ ሰኔ 6 ቀን 2008
09፡00 ወላይታ ድቻ ከ መከላከያ (ቦዲቲ)
ማክሰኞ ሰኔ 7 ቀን 2008
09፡00 ሀዲያ ሆሳዕና ከ አዳማ ከተማ (ሆሳዕና)
10፡00 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ (አአ ስታድየም)
ረቡዕ ሰኔ 8 ቀን 2008
09፡00 ድሬዳዋ ከተማ ከ ኤሌክትሪክ (ድሬዳዋ)
09፡00 ሲዳማ ቡና ከ ኢትዮጵያ ቡና (ይርጋለም)
09፡00 ዳሽን ቢራ ከ አርባምንጭ ከተማ (?)
09፡00 ሀዋሳ ከተማ ከ ደደቢት (ሀዋሳ)
24ኛ ሳምንት
ቅዳሜ ሰኔ 11 ቀን 2008
09፡00 አዳማ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ (አዳማ)
እሁድ ሰኔ 12 ቀን 2008
09፡00 ደደቢት ከ ሲዳማ ቡና (አአ ስታድየም)
11፡30 መከላከያ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (አአ ስታድየም)
ሰኞ ሰኔ 13 ቀን 2008
09፡00 አርባምንጭ ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ (አርባምንጭ)
09:00 ኤሌክትሪክ ከ ሀዲያ ሆሳዕና (አአ ስታድየም)
10፡00 ኢትዮጵያ ቡና ከ ድሬዳዋ ከተማ (አበበ ቢቂላ)
11፡30 ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ዳሽን ቢራ (አአ ስታድየም)
25ኛ ሳምንት
አርብ ሰኔ 17 ቀን 2008
09፡00 ወላይታ ድቻ ከ ኤሌክትሪክ (ቦዲቲ)
09፡00 ድሬዳዋ ከተማ ከ ደደቢት (ድሬዳዋ)
09፡00 ሲዳማ ከተማ ከ አርባምንጭ ከተማ (ይርጋለም)
09፡00 ሀዋሳ ከተማ ከ ዳሽን ቢራ (ሀዋሳ)
09፡00 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ አዳማ ከተማ (አአ ስታድየም)
09፡00 ሀዲያ ሆሳዕና ከ ኢትዮጵያ ቡና (ሆሳዕና)
11፡30 መከላከያ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ (አአ ስታድየም)
26ኛ ሳምንት
ማክሰኞ ሰኔ 21 ቀን 2008
09፡00 ኤሌክትሪክ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (አበበ ቢቂላ ስታድየም)
09፡00 ዳሽን ቢራ ከ ሲዳማ ቡና (?)
09፡00 አርባምንጭ ከተማ ከ ድሬዳዋ ከተማ (አርባምንጭ)
09፡00 አዳማ ከተማ ከ መከላከያ (አዳማ)
11፡30 ኢትዮጵያ ቡና ከ ወላይታ ድቻ (አአ ስታድየም)
ረቡዕ ሰኔ 22 ቀን 2008
08፡30 ደደቢት ከ ሀዲያ ሆሳዕና (አአ ስታድየም)
10፡30 ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ሀዋሳ ከተማ (አአ ስታድየም)