ምድብ ሀ
አርብ ግንቦት 26 ቀን 2008
አዲስ አበባ ፖሊስ 0-0 ወሎ ኮምቦልቻ
ቅዳሜ ግንቦት 27 ቀን 2008
09:00 አማራ ውሃ ስራ ከ መቀለ ከተማ (ባህርዳር)
09:00 ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ከ ወልዲያ (አዲግራት)
09:00 ቡራዩ ከተማ ከ ባህርዳር ከተማ (ቡራዩ)
09:00 ሰበታ ከተማ ከ ሰሜንሸዋ ደብረብርሃን (ሰበታ)
09:00 ፋሲል ከተማ ከ ኢትዮጵያ ውሃ ስፖርት (ጎንደር)
09:00 ኢትዮጵያ መድን ከ አክሱም ከተማ (መድን ሜዳ)
ምድብ ለ
ቅዳሜ ግንቦት 27 ቀን 2008
09:00 አርሲ ነገሌ ከ ሻሸመኔ ከተማ (አርሲ ነገሌ)
09:00 አአ ዩኒቨርሲቲ ከ ወራቤ ከተማ (አበበ ቢቂላ)
09:00 ነገሌ ቦረና ከ ድሬዳዋ ፖሊስ (ነገሌ ቦረና)
09:00 ሀላባ ከተማ ከ ጅማ ከተማ (ሀላባ)
09:00 ናሽናል ሴሜንት ከ ነቀምት ከተማ (ድሬዳዋ)
09:00 ባቱ ከተማ ከ ጂንካ ከተማ (ባቱ)
ለሌላ ጊዜ የተላለፉ ጨዋታዎች
ሱሉልታ ከተማ ከ ሙገር ሲሚንቶ
ጅማ አባ ቡና ከ ደቡብ ፖሊስ
ፌዴራል ፖሊስ ከ አአ ከተማ
ማስታወሻ
– ውድድሩ ሊጠናቀቅ ይህን ሳምንት ጨምሮ 12 ሳምንት ይቀራል፡፡
– ከየምድቡ 1ኛ እና 2ኛ ሆነው የሚያጠናቅቁ 4 ክለቦች በቀጥታ ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ያልፋሉ፡፡ በቀጣዩ አመት ፕሪሚየር ሊጉ 16 ክለቦች መካከል ይደረጋል፡፡
– ከየምድቡ 15ኛ እና 16ኛ ሆነው የሚያጠናቅቁ ክለቦች ወደ ብሄራዊ ሊግ ይወርዳሉ፡፡