የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ፡ 19ኛ ሳምንት ውጤት እና ቀጣይ ጨዋታዎች

ምድብ ሀ

አርብ ግንቦት 26 ቀን 2008

አዲስ አበባ ፖሊስ 0-0 ወሎ ኮምቦልቻ


ቅዳሜ ግንቦት 27 ቀን 2008

09:00 አማራ ውሃ ስራ ከ መቀለ ከተማ (ባህርዳር)

09:00 ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ከ ወልዲያ (አዲግራት)

09:00 ቡራዩ ከተማ ከ ባህርዳር ከተማ (ቡራዩ)

09:00 ሰበታ ከተማ ከ ሰሜንሸዋ ደብረብርሃን (ሰበታ)

09:00 ፋሲል ከተማ ከ ኢትዮጵያ ውሃ ስፖርት (ጎንደር)

09:00 ኢትዮጵያ መድን ከ አክሱም ከተማ (መድን ሜዳ)


PicsArt_1464584489886


ምድብ ለ

ቅዳሜ ግንቦት 27 ቀን 2008

09:00 አርሲ ነገሌ ከ ሻሸመኔ ከተማ (አርሲ ነገሌ)

09:00 አአ ዩኒቨርሲቲ ከ ወራቤ ከተማ (አበበ ቢቂላ)

09:00 ነገሌ ቦረና ከ ድሬዳዋ ፖሊስ (ነገሌ ቦረና)

09:00 ሀላባ ከተማ ከ ጅማ ከተማ (ሀላባ)

09:00 ናሽናል ሴሜንት ከ ነቀምት ከተማ (ድሬዳዋ)

09:00 ባቱ ከተማ ከ ጂንካ ከተማ (ባቱ)


PicsArt_1464584416495


ለሌላ ጊዜ የተላለፉ ጨዋታዎች

ሱሉልታ ከተማ ከ ሙገር ሲሚንቶ

ጅማ አባ ቡና ከ ደቡብ ፖሊስ

ፌዴራል ፖሊስ ከ አአ ከተማ


ማስታወሻ

– ውድድሩ ሊጠናቀቅ ይህን ሳምንት ጨምሮ 12 ሳምንት ይቀራል፡፡

– ከየምድቡ 1ኛ እና 2ኛ ሆነው የሚያጠናቅቁ 4 ክለቦች በቀጥታ ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ያልፋሉ፡፡ በቀጣዩ አመት ፕሪሚየር ሊጉ 16 ክለቦች መካከል ይደረጋል፡፡

– ከየምድቡ 15ኛ እና 16ኛ ሆነው የሚያጠናቅቁ ክለቦች ወደ ብሄራዊ ሊግ ይወርዳሉ፡፡


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *