እሁድ ሰኔ 19 ቀን 2008
የ07:30 ጨዋታ
FT | አአ ከተማ 3-0 ነገሌ ቦረና
የ09:00 ጨዋታዎች
FT | ደቡብ ፖሊስ 3-0 አአ ዩኒቨርስቲ
FT | ጂንካ ከተማ 2-1 ጅማ አባ ቡና
FT | ሙገር ሲሚንቶ 0-1 ሰበታ ከተማ
FT | መቀለ ከተማ 1-1 ፋሲል ከተማ
26′ ሱሉልታ ከተማ 1-0 አአ ፖሊስ
ሜዳው በዝናብ በመጨቅየቱ ነገ 4:00 ከቆመበት እንዲቀጥል ተወስኗል፡፡
FT | ነቀምት ከተማ 1-2 ሀላባ ከተማ
የ09:30 ጨዋታ
(2ኛ አጋማሽ)
FT | ኢትዮጵያ ውሃ ስፖርት 2-1 ቡራዩ ከተማ
ቅዳሜ ሰኔ 18 ቀን 2008
FT | ሰ/ሸ ደብረብርሃን 1-1 ወልዋሎ አ/ዩ
FT | ወሎ ኮምቦልቻ 0-0 ኢትዮጵያ መድን
FT | ባህርዳር ከተማ 0-0 አማራ ውሃ ስራ
FT | አክሱም ከተማ 0-1 ወልድያ
FT | ሻሸመኔ ከተማ 0-0 ናሽናል ሴሜንት
FT | ጅማ ከተማ 1-0 አርሲ ነገሌ
FT | ባቱ ከተማ 3-3 ፌዴራል ፖሊስ
FT | ድሬዳዋ ፖሊስ 0-2 ወራቤ ከተማ