የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ የዞኖች ውድድር በመጪው ሳምንት ይጠናቀቃል

በ7 ዞኖች ተከፍሎ ሲካሄድ የቆየው የ2008 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ ሊጠናቀቅ የአንድ ሳምንት እድሜ ቀርቶታል፡፡ ከቅዳሜ ጀምሮ በሚደረጉ ጨዋታዎችም ፍፃሜውን ያገኛል፡፡

ውድድሩ በዚህ ሳምንት እንዲጠናቀቅ ፕሮግራም ወጥቶለት የነበረ ቢሆን ከየዞኖቹ በተለያየ ምክንያት ጨዋታ ያላደረጉ ቡድኖች በዚህ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታቸውን አከናውነው በቀጣይ ሳምንት ሁሉም ዞን እኩል እንዲጠናቀቅ ተደርጓል፡፡

እሁድ በተደረጉ ተስተካካይ ጨዋታዎች የተመዘገቡት ውጤቶች ይህንን ይመስላሉ፡-
ዳባት ከተማ 0 – 0 ደባርቅ ከተማ
ለገጣፎ 0 – 0 ቡታጅራ ከተማ
ጋርዱላ 0 – 0 ዲላ ከተማ
ዱከም ከተማ 4 – 1 መቂ ከተማ

የመጨረሻ ሳምንት ጨዋታዎች ፕሮግራም

 ሰሜን ምዕራብ ዞን ምድብ ለ

እሁድ ሰኔ 26 ቀን 2008

09፡00 ሶሎዳ አድዋ ከ ላስታ ላሊበላ (አድዋ)

09፡00 ዋልታ ፖሊስ ከ ትግራይ ውሃ ስራ (ውቅሮ)

09፡00 ሽረ እንዳስላሴ ከ ደሴ ከተማ (ሽረ)

PicsArt_1467037770398

ደቡብ ምዕራብ ዞን ምድብ ሀ

እሁድ ሰኔ 26 ቀን 2008

09፡00 ጋምቤላ ከተማ ከ ሚዛን አማን (ጋምቤላ)

09፡00 ከፋ ቡና ከ ዩኒቲ ጋምቤላ (ቦንጋ)

09፡00 መቱ ከተማ ከ አሶሳ ከተማ (መቱ)

PicsArt_1467037706185

 ሰሜን ምዕራብ ዞን ምድብ ሀ
እሁድ ሰኔ 26 ቀን 2008

09፡00 ጎጃም ደብረማርቆስ ከ አዊ እምፒልታቅ (ደብረማርቆስ)

09፡00 አምባ ጊዮርጊስ ከ አማራ ፖሊስ (አምባ ጊዮርጊስ)

09፡00 ደባርቅ ከተማ ከ ዳሞት ከተማ (ደባርቅ)

PicsArt_1467037818662
 መካከለኛ ዞን ምድብ ለ

እሁድ ሰኔ 26 ቀን 2008

09፡00 ሆለታ ከተማ ከ አዲስ ከተማ ክ/ከተማ (ሆለታ)

09፡00 ወሊሶ ከተማ ከ ቦሌ ገርጂ ዩኒየን (ወሊሶ)

09፡00 አምቦ ከተማ ከ ጨፌ ዶንሳ (አምቦ)

ቀን እና ሰአት ወደ ፊት የሚገለፅ

አራዳ ክ/ከተማ ከ ወልቂጤ ከተማ (አበበ ቢቂላ)

PicsArt_1467037884848

 ደቡብ ምዕራብ ዞን ምድብ ለ

እሁድ ሰኔ 26 ቀን 2008

09፡00 ወላይታ ሶዶ ከ ጎባ ከተማ (ሶዶ)

09፡00 ጋርዱላ ከ ጎፋ ባሪንቾ (ጋርዱላ)

09፡00 ዲላ ከተማ ከ ቡሌ ሆራ (ዲላ)

09፡00 ሮቤ ከተማ ከ አንባሪቾ (ሮቤ)

PicsArt_1467037651352

መካከለኛ ዞን ምድብ ሀ

እሁድ ሰኔ 26 ቀን 2008

09፡00 መቂ ከተማ ቦሌ ክ/ከተማ (መቂ)

09፡00 ቡታጅራ ከተማ ከ የካ ክ/ከተማ (ቡታጅራ)

ቀን እና ሰአት ወደ ፊት የሚገለፁ ጨዋታዎች

ልደታ ክ/ከተማ ከ ለገጣፎ ከተማ (አበበ ቢቂላ)

ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ከ ቱሉ ቦሎ (አበበ ቢቂላ)

PicsArt_1467041577496

 ምስራቅ ዞን

ቅዳሜ ሰኔ 25 ቀን 2008

09፡00 ካሊ ጅግጅጋ ከ ወንጂ ስኳር (ጅግጅጋ)

እሁድ ሰኔ 26 ቀን 2008

09፡00 ኢትዮ ሶማሌ ፖሊስ ከ አሊ ሐብቴ ጋራዥ (ጅግጅጋ)

09፡00 ሐረር ሲቲ ከ መተሃራ ስኳር (ሐረር)

09፡00 ቢሾፍቱ ከተማ ከ ሞጆ ከተማ (ቢሾፍቱ)

PicsArt_1467037601352


ማስታወሻ

– የማጠቃለያ ውድድሩ በ16 ክለቦች መካከል የሚደረግ ሲሆን የት እንደሚደረግ አልታወቀም፡፡

– ከየዞናቸው 1ኛ እና 2ኛ የሚወጡ 14 ቡድኖች እንዲሁም በ3ኝነት የሚያጠናቅቁ ቡድኖች ነጥባቸው ካደረጉት ጨዋታ ጋር ተሰልቶ የተሻሉ ሁለት ቡድኖች ወደ ማጠቃለያው ያልፋሉ፡፡

– ከጎናቸው (Q) የተፃፈባቸው ወደ ማጠቃለያ ዙር ማለፋቸውን ያረጋገጡ ቡድኖች ሲሆኑ (R) የተፃፈባቸው ከብሄራዊ ሊጉ መውረዳቸውን ያረጋገጡ ቡድኖች ናቸው፡፡ (C) ደግሞ የዞኑ ቻምፒዮን መሆናቸውን ያረጋገጡ ናቸው፡፡

– በማጠቃለያ ውድድሩ ከ1-6 የሚወጡ ቡድኖች ወደ ከፍተኛ ሊግ ያልፋሉ፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *