የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌድሬሽን ባለፈው ወር ያሰናበታቸው አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻውን ለመተካት ያወጣውን ማስታወቂያ ተከትሎ 27 አሰልጣኞች ማመልከቻ ማስገባታቸውን ፌዴሬሽኑ አስታውቋል፡፡
ከ27ቱ አሰልጣኞች ሁለት ኢትዮጵያውያን ፣ አንድ ትውልደ ኢትዮጵያን እና 24 የተለያዩ ሃገራት ዜጎች ያመለከቱ ሲሆን በኢትዮጵያ እግርኳስ ላይ ልምድ ያላቸው አሰልጣኞችም ስም ዝርዝሉ ውስጥ ተካተዋል፡፡
ከዚህ በታች የተዘረዘሩት አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻውን ለመተካት ያመለከቱ አሰልጣኞች ናቸው፡፡
1.ውበቱ አባተ – ኢትዮጵያ
2.ዮሃንስ ሳህሌ – ኢትዮጵያ
3.ዲዬጎ ጋርዚያቶ – ፈረንሳይ
4.ደሳለኝ ግርማ – ስዊድን
5.ጎራን ስቴፋኖቪች – ሰርቢያ
6.ዮርዳን ስቶይኮቭ – ቡልጋርያ
7.ስቴቭን ኮስተንቲን – –
8.ኤረርነ ብራድትስ – ሆላንድ
9.ካርሎስ ካቫኛሮ – አርጀንቲና
10.ሃንስ ሚካኤል – ጀርመን
11.ማርያኖ ጀርሚኖ – ፖርቱጋል
12.ቶም ሴይንትፌይት – ቤልጅየም
13.ሮቤርቶ ሮድሪጎ – አርጀንቲና
14.ፋብዮ ሎፔዝ – ጣልያን
15.ማኑኤል ጎሜዝ – ስፔን
16.ሶሬስ ሳንቶ – ብራዚል
17.ማርሴሎ ዙሌታ – አርጀንቲና
18.ላርስ ማትሰን – ስዊድን
19.ሜህሜት ታይፈን – ቱርክ
20.ማርክ ሃሪሰን – –
21.ክላውዲዮ ሲልቬይራ – ብራዚል
22.ዶርያን ማሪን – ሩሜንያ
23.ቭላድሚር ሲስኮቪች – ቦስንያ/ፈረንሳይ
24.ሉጅቦ ፔትኮቪች – ሰርቢያ
25.ብሪያን ከር – –
26.ዞራን ፊሊፖቪች – ፖርቱጋል
27.ቦንፍሬይ ፍራንሲስከስ – ሆላንድ
{jcomments on}