የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ፕሮግራሞች ፣ ውጤቶች እና የደረጃ ሰንጠረዦች

-ወደ ብሄራዊ ሊግ የሚያልፉ ክለቦችን ለመለየት የሚደረግ ውድድር

ከሐምሌ 21 እስከ ነሀሴ 8 በአርባምንጭ ከተማ

አባያ ሜዳ እና አርባምንጭ ስታድየም ውድድሩ የሚካሄድባቸው ቦታዎች ናቸው

ሩብ ፍጻሜውን የሚቀላቀሉ ክለቦች ወደ ብሄራዊ ሊግ ያልፋል፡፡

ወደ ብሄራዊ ሊግ ማደጋቸውን ያረጋገጡ ክለቦች

1 ወለንጪቲ

2 ቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ  

3 ለገጣፎ ከተማ ቢ 

4 ጨንቻ ከተማ 

5 ራያ ከተማ 

6 ተጂ ከተማ 

7 ሀዲያ ሊሞ 

8 ገላን ከተማ


 ግማሽ ፍፃሜ 

አርብ ነሀሴ 6 ቀን 2008

08:00
ቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ ከ ጨንቻ ከተማ (አርባምንጭ)

10:00
ሀዲያ ሊሞ ከ ተጂ ከተማ (አርባምንጭ)

ሩብ ፍፃሜ

ረቡዕ ነሀሴ 4 ቀን 2008


03:00
ወለጪቲ ከተማ 0-1 ቢሸፍቱ አውቶ. (አርባምንጭ)


05:00
ጨንቻ ከተማ 1-0 ለገጣፎ ቢ (አርባምንጭ)


08:00
ራያ አዘቦ 0-2 ተጂ ከተማ (አርባምንጭ)

10:00 ሀዲያ ሊሞ 3-1 ገላን ከተማ (አርባምንጭ)


የ2ኛ ዙር ጨዋታዎች

ሰኞ ነሀሴ 2 ቀን 2008

03:00 ወለንጪቲ ከተማ 0-0 (4-3) ኢትዮ መንገድ ኮንስትራክሽን (አርባምንጭ)

03:00 ራያ አዘቦት 1-0 ሐረር አባድር (አባያ)

05:00 ቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ 1-0 መቀለ ከተማ ቢ (አርባምንጭ)

05:00 ተጂ ከተማ 3-1 ሶጌ ከተማ (አባያ)

08:00 ለገጣፎ ከተማ ቢ 0-0 (4-1)  ዲ ደብሊው (አርባምንጭ)

08:00 ቂርቆስ ክ/ከተማ 0-3 ገላን ከተማ (አባያ)

*ቂርቆስ ተገቢ ያልሆነ ተጫዋች በማሰለፋቸው ለገላን ፎርፌ ተሰጥቷል፡፡

10:00 ጨንቻ ከተማ 2-0 ጉለሌ ክ/ከተማ (አርባምንጭ)

10:00 ሀዲያ ሊሞ 2-0 ቆቦ ከተማ (አባያ)



የምድብ ጨዋታዎች

 ምድብ 1 

1 ወለንጪቲ (ኦሮምያ)         3  (+2) 7


2 ቆቦ ከተማ (አማራ)     3 (+1) 5
———–
3 ግልገል በለስ(ቤኒሻንጉል)  3  (+1)  4

4 ድሬዳዋ ኮተን (ድሬዳዋ)   3  (-4) 0


ቅዳሜ ሐምሌ 23 ቀን 2008


03፡00 ወለንጪቲ 0-0 ቆቦ ከተማ (አባያ)

05፡00 ኮተን 1-3 ግልገል በለስ (አባያ)


ሰኞ ሐምሌ 25 ቀን 2008


08፡00 ወለንጪቲ 1-0 ግልገል በለስ (አርባምንጭ)

10፡00 ኮተን 0-1 ቆቦ ከተማ (አርባምንጭ)


ረቡዕ ሐምሌ 27 ቀን 2008


03፡00 ወለንጪቲ 1-0 ኮተን (አባያ)

05፡00 ግልገል በለስ 1-1 ቆቦ ከተማ (አባያ)


 ምድብ 2 

1 ቢሾፍቱ አውቶ. (ኦሮምያ) 4 (+8) 12


2 ሶጌ ከተማ (ቤንሻንጉል) 4 (+7) 9

3 ዋልያ (ድሬዳዋ) 4 (-2) 3

4 ሽንኮር (ሐረር) 4 (-3) 3

5 ጎደሬ (ጋምቤላ) 4 (-5) 3


አርብ ሐምሌ 22 ቀን 2008

03፡00 ሶጌ ከተማ 3-0 ጎደሬ (አርባምንጭ)

05፡00 ዋልያ 1-0 ሸንኮር (አርባምንጭ)


እሁድ ሐምሌ 24 ቀን 2008

08፡00 ቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ 2-0 ዋልያ (አባያ)

10፡00 ሸንኮር 2-1 ጎደሬ (አባያ)


ማክሰኞ ሐምሌ 26 ቀን 2008

03፡00 ቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ 2-0 ጎደሬ (አርባምንጭ)

05፡00 ሸንኮር 0-3 ሶጌ ከተማ (አርባምንጭ)


ሐሙስ ሐምሌ 28 ቀን 2008

08፡00 ቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ 1-0 ሶጌ ከተማ (አባያ)

10፡00 ዋልያ 2-3 ጎደሬ (አባያ)


ቅዳሜ ሐምሌ 30 ቀን 2008

03፡00 ቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ 3-0 ሸንኮር (አርባምንጭ)
*ፎርፌ

05፡00 ዋልያ 0-3 ሶጌ ከተማ (አርባምንጭ)
*ፎርፌ


 ምድብ 3 

1 ለገጣፎ ከተማ ቢ (ኦሮምያ) 3 (+1) 5


2 ሐረር አባድር (ሐረር) 3 (+5) 4

——————-
3 አሶሳ ወረዳ (ቤኒሻንጉል) 3 (-3) 4

4 ቀበሌ 06 (ድሬዳዋ) 3 (-3) 2


ቅዳሜ ሐምሌ 23 ቀን 2008

08፡00 ሐረር አባድር 0-1 ለገጣፎ (አባያ)

10፡00 ቀበሌ 06 0-3 አሶሳ ወረዳ (አባያ)


ሰኞ ሐምሌ 25 ቀን 2008

03፡00 ለገጣፎ 2-2 አሶሳ ወረዳ (አርባምንጭ)

05፡00 ቀበሌ 06 0-0 ሐረር አባድር (አርባምንጭ)


ረቡዕ ሐምሌ 27 ቀን 2008

08፡00 ለገጣፎ 1-1 ቀበሌ 06 (አባያ)

08፡00 አሶሳ ወረዳ 0-6 ሐረር አባድር (አባያ)


 ምድብ 4 

1 ጨንቻ ከተማ (ደቡብ) 3 (+6) 7


2 ገላን ከተማ (ኦሮምያ) 3 (+5) 6
– – –

3 ቤኒሻንጉል ፖሊስ (ቤኒሻ.) 3 (+1) 4

4 ገንደ ተስፋ (ድሬዳዋ) 3 (-9) 0

5 ማረምያ (ሐረር) 0 (+0) 0


ሀሙስ ሐምሌ 21 ቀን 2008

09፡00 ጨንቻ ከተማ 5-0 ገንደ ተስፋ (አባያ)

አርብ ሐምሌ 22 ቀን 2008

03፡00 ገላን ከተማ 3-1 ቤኒሻንጉል ፖሊስ (አባያ)


እሁድ ሐምሌ 24 ቀን 2008

08፡00 ገላን ከተማ 4-0 ገንደ ተስፋ (አርባምንጭ)

10፡00 ማረምያ ከ ጨንቻ ከተማ (አርባምንጭ) ማረምያ ባለመቅረቡ ተሰርዟል፡፡


ማክሰኞ ሐምሌ 26 ቀን 2008

03፡00 ገላን ከተማ 0-1 ጨንቻ (አባያ)

05፡00 ማረምያ ከ ቤኒሻንጉል ፖሊስ (አባያ)
-ተሰርዟል


ሀሙስ ሐምሌ 28 ቀን 2008

08፡00 ቤኒሻንጉል ፖሊስ 1-1 ጨንቻ ከተማ (አርባምንጭ)

10፡00 ገንደ ተስፋ ከ ማረምያ (አርባምንጭ)
-ተሰርዟል


ቅዳሜ ሐምሌ 30 ቀን 2008

03፡00 ገላን ከተማ ከ ማረምያ (አባያ)
-ተሰርዟል

05፡00 ገንደ ተስፋ 0-3 ቤኒሻንጉል ፖሊስ (አባያ)
-ፎርፌ


 ምድብ 5 

1 ራያ አዘቦ ከተማ (ትግራይ) 4 (+2) 6


2 ኢትዮ መ/ኮ/ኮ (አአ) 4 (+1) 6

3 ሚስግ ሰቆጣ (አማራ) 4 (+1) 6

4 ቦንሳ ወረዳ (ደቡብ) 4 (+0) 5

5 አሽዋ አንድነት (ድሬዳዋ) 4 (-4) 1


አርብ ሐምሌ 22 ቀን 2008

08፡00 ሚስግ ሰቆጣ ከተማ 0-0 አሽዋ አንድነት (አርባምንጭ)

10፡00 ቦንሳ ወረዳ 0-0 ኢትዮ መ/ኮ/ኮ (አርባምንጭ)


እሁድ ሐምሌ 24 ቀን 2008

03፡00 ራያ አዘቦ ከተማ 0-0 ቦንሳ ወረዳ (አባያ)

05፡00 ኢትዮ መ/ኮ/ኮ 3-2 አሽዋ አንድነት (አባያ)


ማክሰኞ ሐምሌ 26 ቀን 2008

08፡00 ራያ አዘቦ ከተማ 3-1 አሽዋ አንድነት (አርባምንጭ)

10፡00 ኢትዮ መ/ኮ/ኮ 0-0 ሚስግ ሰቆጣ ከተማ (አርባምንጭ)


ሀሙስ ሐምሌ 28 ቀን 2008

03፡00 ራያ አዘቦ ከተማ 1-1 ሚስግ ሰቆጣ ከተማ (አባያ)

05፡00 ቦንሳ ከተማ 1-0 አሽዋ አንድነት


ቅዳሜ ሐምሌ 30 ቀን 2008

08፡00 ራያ አዘቦ ከተማ 1-1 ኢትዮ መ/ኮ/ኮ (አርባምንጭ)

10፡00 ቦንሳ ወረዳ 1-1 ሚስግ ሰቆጣ ከተማ (አርባምንጭ)


 ምድብ 6

1 ተጂ ከተማ (ኦሮምያ) 4 (+3) 8


2 ጉለሌ ክ/ከተማ (አአ) 4 (+4) 7

3 ጎንደር ው/ፍሳሽ (አማራ) 4 (+0) 7

4 አረካ ከተማ (ደቡብ) 4 (+1) 5

5 ወልዋሎ ቢ (ትግራይ) 4 (-8) 0


አርብ ሐምሌ 22 ቀን 2008

08፡00 ጎንደር ውሃ እና ፍሳሽ 0-2 ተጂ ከተማ (አባያ)

10፡00 አረካ ከተማ 0-1 ጉለሌ (አባያ)


እሁድ ሐምሌ 24 ቀን 2008

03፡00 ወልዋሎ ቢ 0-2 አረካ ከተማ (አርባምንጭ)

05፡00 ጉለሌ 0-0 ተጂ ከተማ (አርባምንጭ)


ማክሰኞ ሐምሌ 26 ቀን 2008

08፡00 ወልዋሎ ቢ 0-1 ተጂ ከተማ (አባያ)

10፡00 ጉለሌ 0-1 ጎንደር ውሃ እና ፍሳሽ (አባያ)


ሀሙስ ሐምሌ 28 ቀን 2008

03፡00 ወልዋሎ ቢ 1-2 ጎንደር ውሃ እና ፍሳሽ (አርባምንጭ)

05፡00 አረካ ከተማ 0-0 ተጂ ከተማ (አርባምንጭ)


ቅዳሜ ሐምሌ 30 ቀን 2008

08፡00 ወልዋሎ ቢ 0-4 ጉለሌ (አባያ)

10፡00 አረካ ከተማ 1-1 ጎንደር ውሃ እና ፍሳሽ (አባያ)


 ምድብ 7

1 ቂርቆስ ክ/ከተማ (አአ) 3 (+6) 9


2 መቐለ ከተማ ቢ (ትግራይ) 3 (+1) 4
————
3 ህይወት ብርሃን (ደቡብ) 3 (-3) 2

4 ገንዳ ውሃ ከተማ (አማራ) 3 (-4) 1


ቅዳሜ ሐምሌ 23 ቀን 2008

08፡00 ቂርቆስ 2-1 መቐለ ከተማ ቢ (አርባምንጭ)

10፡00 ሀዋሳ ህይወት ብርሃን 2-2 ገንዳ ውሃ ከተማ (አርባምንጭ)


ሰኞ ሐምሌ 25 ቀን 2008

03፡00 መቐለ ከተማ ቢ 3-1 ገንዳ ውሃ ከተማ (አባያ)

05፡00 ሀዋሳ ህይወት ብርሃን 0-3 ቂርቆስ (አባያ)


ረቡዕ ሐምሌ 27 ቀን 2008

08፡00 መቐለ ከተማ ቢ 0-0 ሀዋሳ ህይወት ብርሃን (አርባምንጭ)

10፡00 ገንዳ ውሃ ከተማ 0-2 ቂርቆስ (አርባምንጭ)


 ምድብ 8

1 ሀዲያ ሊሞ (ደቡብ) 3 (+3) 9


2 ዲ ደብሊው (አአ) 3 (+5) 6

3 ፍራውን ከተማ (ትግራይ) 3 (+0) 3

4 ደብረታቦር ከተማ (አማራ) 3 (-5) 0


ቅዳሜ ሐምሌ 23 ቀን 2008

03፡00 ዲ ደብሊው 2-0 ፍራውን ከተማ (አርባምንጭ)

05፡00 ሀዲያ ሊሞ 1-0 ደብረታቦር ከተማ (አርባምንጭ)


ሰኞ ሐምሌ 25 ቀን 2008

08፡00 ፍራውን ከተማ 3-0 ደብረታቦር ከተማ (አባያ)
* ፎርፌ

10፡00 ሀዲያ ሊሞ 1-0 ዲ ደብሊው (አባያ)


ረቡዕ ሐምሌ 27 ቀን 2008

03፡00 ፍራውን ከተማ 0-1 ሀዲያ ሊሞ (አርባምንጭ)

05፡00 ደብረታቦር ከተማ 0-4 ዲ ደብሊው (አርባምንጭ)


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *