የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ የምድብ ድልድል ወጣ

በሴካፋ ታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ የሚካሄደው የ2016 የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ የምድብ ድልድል ይፋ ሆነኗል፡፡

ከመስከረም 1-10 ቀን 2009 በሚቆየው ውድድር ላይ 7 ሀገራት የሚሳተፉ ሲሆን ኢትዮጵያ ከሩዋንዳ እና ታንዛንያ ጋር በአንድ ምድብ ተደልድላለች፡፡

 

የምድብ ድልድሉ ይህንን ይመስላል፡-

ምድብ ሀ

ዩጋንዳ ፣ ኬንያ ፣ ቡሩንዲ ፣ ዛንዚባር

 

ምድብ ለ

ኢትዮጵያ ፣ ታንዛንያ ፣ ሩዋንዳ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *