የኢትዮጵያ ዋንጫ ፡ የሩብ ፍፃሜ ተጋጣሚዎች ታውቀዋል
በፕሪሚየር ሊግ ክለቦች መካከል ብቻ እየተካሄደ የሚገኘው የ2007 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ዋንጫ (ጥሎ ማለፍ) ውድድር የመጀመርያ ዙር ትላንት በተደረጉ ጨዋታዎች ተጠናቋል፡፡
ትላንት በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ወላይታ ድቻ እና ኤሌክትሪክ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈው ወደ ሩብ ፍፃሜው ሲቀላቀሉ ባለፈው ቅዳሜ ሀሙስ እለት ተጋጣሚዎቻቸውን ያሸነፉት ሀዋሳ ከነማ ፣ ሲዳማ ቡና ፣ መከላከያ እና አርባምንጭ ከነማ እንዲሁም የመጀመርያውን ዙር ሳይጫወቱ ወደ ሩብ ፍፃሜው በቀጥታ የተቀላቀሉት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና ሌሎቹ ሩብ ፍፃሜውን የተቀላቀሉ ክለቦች ናቸው፡፡
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የቀጣይ ጨዋታዎችን ቀን ይፋ አላደረገም፡፡
የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ አርባምንጭ ከነማ
ሲዳማ ቡና ከ መከላከያ
ኤሌክትሪክ ከ ወላይታ ድቻ
ኢትዮጵያ ቡና ከ ሀዋሳ ከነማ
የ1ኛው ዙር ውጤቶች
23/05/2007 ሙገር ሲሚንቶ 1-1 (3-4) አርባምንጭ ከነማ
23/05/2007 ሲዳማ ቡና 3-0 ወልድያ
28/05/2007 ዳሽን ቢራ 0-2 መከላከያ
30/05/2007 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1-3 ኤሌክትሪክ
30/05/2007 አዳማ ከነማ 1-2 ወላይታ ድቻ
28/05/2007 ሀዋሳ ከነማ 2-2 (3-2) ደደቢት
ተዛማጅ ፅሁፎች
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 1-3 ኢትዮጵያ ቡና
ቡና ሀዋሳን ከረታበት ጨዋታ ፍፃሜ በኋላ አሰልጣኞች አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ አሰልጣኝ ካሳዬ አራጌ - ኢትዮጵያ ቡና ስለሦስት ነጥቡ "ጥሩ ነው በጣም፡፡...
ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና ወደ ድል ተመልሷል
በዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ በግብ ቀዳሚ መሆን ቢችልም ኢትዮጵያ ቡና ከመመራት ተነስቶ 3-1 አሸንፏል። በሀዋሳ ከተማዎች የግራ መስመር ጫና...
ቅድመ ዳሰሳ | የ25ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች
ሊጉ ለብሔራዊ ቡድን ዝግጅት እና ጨዋታዎች ከመቋረጡ በፊት የሚደረጉት የጨዋታ ሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ፍልሚያዎች እንዲህ ተዳሰዋል። አዲስ አበባ ከተማ ከ...
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ | 24ኛ ሳምንት ምርጥ 11
እንደ ሁልጊዜው ባሳለፍነው ሳምንት በተደረጉ ጨዋታዎች ላይ ጎልተው የወጡ ተጫዋቾችን ያካተተ ቡድን ሰርተናል። አሰላለፍ (4-3-2-1) ግብ ጠባቂ አቡበከር ኑራ -...
ብሔራዊ ቡድኑ ለ28 ተጫዋቾች ጥሪ አቅርቧል
የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታዎች ከቀናት በኋላ ማድረግ የሚጀምረው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለተጫዋቾቹ ጥሪ አስተላልፏል። በ2023 በአይቮሪኮስት አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ...
የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን አሰላለፍ ታውቋል
10:00 ላይ ከናይጄሪያ አቻው ጋር ወሳኝ ጨዋታ የሚጠብቀው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን አሰላለፍ ታውቋል። በሕንድ ለሚደረገው የሴቶች...