[embedyt] http://www.youtube.com/watch?v=EsRzdWNCeNE[/embedyt]
የሶከር ኢትዮጵያዎቹ አብርሃም ገብረማርያም፣ ሳሙኤል የሺዋስ እና ኦምና ታደለ ዛሬ ከ5-6 ሰዓት በአባይ ኤፍኤም 102.9 ይዘውላችሁ የቀረቡት ፕሮግራም ይህንን ይመስል ነበር።
ሶከር ኢትዮጵያን በነዚህ ቀናት በአባይ ኤፍኤም 102.9 ያድምጡ።
ሰኞ ቀን ከ5፡00 እስከ 6፡00
ረቡዕ አመሻሽ ከ11፡00 እስከ 12፡00
አርብ ማታ ከ1፡00 እስከ 3፡00
እሁድ ረፋድ ከ3፡30 እስከ 5፡00