የኢትዮጵያ ዋንጫ ለሰኔ ወር ተዛወረ
በመጪው ግንቦት 27 እና 28 ሊካሄዱ የነበሩት የ2007 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ዋንጫ (ጥሎ ማለፍ) ሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ለመጪው ሰኔ 18 እና 19 መዛወሩን የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል፡፡
የሩብ ፍፃሜ እና ግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎቹ መርሃ ግብር ይህንን ይመስላል
የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች
ሰኔ 18 ቀን 2007 – ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ አርባምንጭ (09፡00 በአዲስ አበባ ስታድየም)
ሰኔ 18 ቀን 2007 – ሲዳማ ቡና ከ መከላከያ (11፡00 በአዲስ አበባ ስታድየም)
ሰኔ 19 ቀን 2007 – ኤሌክትሪክ ከ ወላይታ ድቻ (09፡00 በአዲስ አበባ ስታድየም)
ሰኔ 19 ቀን 2007 – ኢትዮጵያ ቡና ከ ሀዋሳ ከነማ (11፡00 በአዲስ አበባ ስታድየም)
የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች
ሰኔ 23 ቀን 2007 – ቅዱስ ጊዮርጊስ / አርባምንጭ ከነማ አሸናፊ ከ ሲዳማ ቡና / መከላከያ አሸናፊ
ሰኔ 23 ቀን 2007 – ኤሌክትሪክ / ወላይታ ድቻ አሸናፊ ከ ኢትዮጵያ ቡና / ሀዋሳ ከነማ አሸናፊ
በዚህ ውድድር ቻምፒዮን የሚሆነው ክለብ በ2016 ኢትዮጵያን ወክሎ በአፍሪካ ኮንፌድሬሽን ዋንጫ ላይ ተሳታፊ ይሆናል፡፡
ተዛማጅ ፅሁፎች
የሴቶች ፕሪምየር ሊግ | መከላከያ ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሀዋሳ ወሳኝ ድል አሳክተዋል
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የ17ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ በተደረጉ አራት መርሐግብሮች ጅምሩን ሲያደርግ መከላከያ ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሀዋሳ ተጋጣሚዎቻቸውን...
የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 1-1 ድሬዳዋ ከተማ
በሊጉ ለመቆየት ብርቱ ትግል ተደርጎበት ነጥብ በመጋራት ከተጠናቀቀው ጨዋታ ፍፃሜ በኋላ አሰልጣኞች የድህረ-ጨዋታ አስተያየት ሰንዝረዋል፡፡ አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ - አዳማ...
ከ17 እና ከ15 ዓመት በታች ውድድሮች የሚደረጉበት ቦታ እና ቀን ይፋ ሆኗል
የ2014 ከ17 ዓመት በታች እና ከ15 ዓመት በታች የፓይለት ፕሮጀክት ውድድሮች የሚደረጉበት ከተማ እና ቀን ታውቋል፡፡ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን...
የአሰልጣኞች አስተያየት | መከላከያ 1-2 ሀዋሳ ከተማ
ሀዋሳ ከተማ ከመመራት ተነስቶ በማሸነፍ በሦስተኛነት ፉክክሩ ከቀጠለበት ጨዋታ በኋላ ተጋጣሚ አሰልጣኞች ይህንን ብለዋል። አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ - መከላከያ ስለሁለቱ...
ሪፖርት | ሀዋሳ ከተማ መከላከያን አሸንፏል
ሀዋሳ ከተማዎች ደካማ በነበሩበት ጨዋታ አስፈላጊውን ሦስት ነጥብ ከመከላከያ መንጠቅ ችለዋል። መከላከያዎች በመጨረሻው የጨዋታ ሳምንት ከአዳማ ጋር ያለግብ አቻ ከተለያየው...
ቅድመ ዳሰሳ | የ29ኛ ሳምንት የመጨረሻ ሁለት ጨዋታዎች ዳሰሳ
በቀጣዩ ዓመት በሊጉ ለመክረም ትልቅ ትግል የሚደረግበትን የአዳማ እና ድሬዳዋ ጨዋታ እንዲሁም የረፋዱን የመከላከያ እና ሀዋሳ ጨዋታ እንደሚከተለው ቃኝተናል። የዘንድሮ...