የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ተጠናቋል፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስም ከወር በፊት ያረጋገጠውን ዋንጫ ዛሬ ተቀብሏል፡፡ ፕሪሚየር ሊጉ በ1990 ከተጀመረ ወዲህ ቅዱስ ጊዮርጊስ 11ኛ ዋንጫውን ሲያነሳ በአጠቃላይ የኢትዮጵያ ሊግ የ70 አመት ታሪክ 26ኛ የሊግ ዋንጫውን አንስቷል፡፡
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አሸናፊዎች የሚከተሉት ናቸው
1990.መብራት ኃይል-32 ነጥብ (8 ግቦች)
1991. ቅዱስ ጊዮርጊስ-47 ነጥብ (10 ክለቦች)
1992. ቅዱስ ጊዮርጊስ-46 ነጥብ (12 ክለቦች)
1993.መብራት ኃይል-59 ነጥብ (14 ክቦች)
1994. ቅዱስ ጊዮርጊስ-61 ነጥብ (14 ክለቦች)
1995. ቅዱስ ጊዮርጊስ-56 ነጥብ (14 ክለቦች)
1996.ሀዋሳ ከነማ-48 ነጥብ (14 ክለቦች)
1997. ቅዱስ ጊዮርጊስ-64 ነጥብ (14 ክለቦች)
1998. ቅዱስ ጊዮርጊስ-61 ነጥብ (15 ክለቦች)
1999.ሀዋሳ ከነማ – 62 ነጥብ (16 ክለቦች )
22ኛው ሳምንት ላይ 10 ክለቦች ሊጉን አቋርጠው በመውጣታቸው ቀሪዎቹ 8 ሳምንታት የተካሄዱት በ6 ክለቦች መካከል ነበር፡፡ ስድስቱ ክለቦች ካቋረጡት ክለቦች ጋር ሊያደርጉት በነበረው ጨዋታ ፎርፌ (3 ነጥብ እና 2 ንፁህ ግብ) ተሰጥቷቸዋል፡፡
——
2000. ቅዱስ ጊዮርጊስ-62 ነጥብ (25 ክለቦች)
2001. ቅዱስ ጊዮርጊስ-57 ነጥብ (16 ክለቦች)
2002. ቅዱስ ጊዮርጊስ-84 ነጥብ (18 ክለቦች)
2003. ኢትዮጵያ ቡና-61 ነጥብ (16 ክለቦች)
2004. ቅዱስ ጊዮርጊስ-59 ነጥብ (14 ክለቦች)
2005. ደደቢት-61 ነጥብ (14 ክለቦች)
2006. ቅዱስ ጊዮርጊስ – 68 ነጥብ (14 ክለቦች)
(C) Soccerethiopia.net