ወደ አንጎላ የሚጓዙ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን 22 ተጫዋቾች
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከአንጎላ ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ 22 ተጫዋቾችን ይዞ ዛሬ ጠዋት ወደ ሉዋንዳ በሯል፡፡ በማርያኖ ባሬቶ የተመረጡት ተጫዋቾች የሚከተሉት ናቸው፡-
ግብ ጠባቂዎች
ጀማል ጣሰው (ኢትዮጵያ ቡና)
ሲሳይ ባንጫ (ደደቢት)
ተከላካዮች
ቶክ ጀምስ (ኢትዮጵያ ቡና)
አበባው ቡታቆ (ቅዱስ ጊዮርጊስ))
ብርሃኑ ቦጋለ (ደደቢት)
ግርማ በቀለ (ሀዋሳ ከነማ)
አክሊሉ አየነው (ደደቢት)
ሳላዲን በርጊቾ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)
አንዳርጋቸው ይስሃቅ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)
አማካዮች
ሽመልስ በቀለ (ክለብ የለውም)
ዳዋ ኢቲሳ (ናሽል ሲሚንቶ)
ኤፍሬም አሻሞ (ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ)
ጋቶች ፓኖም (ኢትዮጵያ ቡና)
ናትናኤል ዘለቀ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)
በኃይሉ አሰፋ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)
አስራት መገርሳ (ዳሽን ቢራ)
መስኡድ መሃመድ (ኢትዮጵያ ቡና)
ታደለ መንገሻ (ደደቢት)
ምንተስኖት አዳነ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)
አጥቂዎች
ፍፁም ገብረ ማርያም (ቅዱስ ጊዮርጊስ)
ፍቅሩ ተፈራ (ክለብ የለውም)
አዳነ ግርማ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)
ከቡድኑ ጋር ያልተጓዙ :-
– ዳዊት እስጢፋኖስ ፣ አሉላ ግርማ ፣ ስዩም ተስፋዬ እና ታሪክ ጌትነት – በጉዳት
– ምንያህል ተሾመ – ከእረፍት በሰአቱ ባለመመለሱ
– ኡመድ ኡኩሪ ፣ ሳላዲን ሰኢድ ፣ አዲስ ህንፃ እና ጌታነህ ከበደ – ከክለባቸው ባለመመለሳቸው
– ቢያድግልኝ ኤልያስ – ለሙከራ ከሄደበት ደቡብ አፍሪካ ባለመመለሱ
– ሽመልስ ተገኝ ፣ አስቻለው ግርማ – አሰልጣኙን ማሳመን ባለመቻላቸው
ተዛማጅ ፅሁፎች
የሉሲዎቹ ዋና አሰልጣኝ ተጫዋቾችን ጠርተዋል
በዩጋንዳ ለሚደረገው የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለ23 ተጫዋቾችን ጥሪ አድርሷል፡፡ በዩጋንዳ ከግንቦት 24 ጀምሮ ለተከታታይ አስር ቀናት ለሚደረገው...
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ውድድር ተራዘመ
የሴቶች ፕሪምየር ሊግ የሁለተኛው ዙር ውድድር የሚጀመርበት ቀን ተገፍቷል፡፡ የ2014 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያው ዙር ጨዋታዎች በሀዋሳ ጅምራቸውን አድርገው...
የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ ተራዘመ
በዩጋንዳ አስተናጋጅነት የሚዘጋጀው የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ የቀን ማሻሻያ ተደርጎበታል፡፡ ሉሲዎቹን ተሳታፊ የሚያደርገው የዘንድሮው የሴካፋ የሴቶች ዋንጫ በዩጋንዳ አስተናጋጅነት እንደሚደረግ ይጠበቃል፡፡...
“በእያንዳንዱ ጨዋታ የሚሰጠኝን ዕድል መጠቀም ላይ ነው እያተኮርኩ ያለሁት” ዳግም ተፈራ
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ እየታዩ ካሉ ጥሩ ግብ ጠባቂዎች መካከል አንዱ ከሆነው ወጣት ጋር ቆይታ አድርገናል። የ2014 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ...
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ተካሂዷል
ከረፋድ አንስቶ ካዛንቺስ በሚገኘው የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን መሰብሰቢያ አዳራሽ ሲካሄድ የዋለው የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሬሽን አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ...
ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ የ17ኛ ሳምንት የዛሬ ጨዋታዎች ውሎ
የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ የ17ኛ ሳምንት የመጀመርያ ቀን ጨዋታዎች ዛሬ ሲካሄዱ ሀዋሳ ከተማ ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሀዲያ...
Average Rating