ድሬዳዋ ከተማ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
በርካታ የሀገር ውስጥ እና የውጪ ሀገር ተጫዋቾችን በሙከራ እየተመለከተ የሚገኘው ድሬዳዋ ከተማ ስኬታማ ጊዜ ያሳለፉት ሦስት ተጫዋቾችን አስፈርመዋል፡፡
በቢሾፍቱ ከተማ የቅድመ ውድድር ዝግጅት ላይ ባሳለፉት ሙከራ ጊዜ አሰልጣኝ ስምዖን ዓባይ ማሳመን የቻሉት ሦስት የድሬዳዋ ፖሊስ ተጫዋቾች ናቸው ክለቡን መቀላቀል የቻሉት። የተከላካይ አማካይ ስፍራ ተጫዋች የሆነው ከድር አዩብ፣ የመስመር አጥቂው ፈርዓን ሰዒድ እና አጥቂው ሳሙኤል ዘሪሁን ክለቡን ዛሬ በይፋ የተቀላቀሉ ተጫዋቾች ሆነዋል፡፡
እስከ አሁን በድምሩ አስራ ሁለት ተጫዋቾች ያስፈረሙት ድሬዳዋ ከተማዎች ነገ ተጨማሪ ተጫዋቾችን እንደሚያስፈርሙ ይጠበቃል፡፡
© ሶከር ኢትዮጵያ
ተዛማጅ ፅሁፎች
የአንደኛ ሊግ የማጠቃለያ ውድድር የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ውሎ
የ2014 የአንደኛ ሊግ የማጠቃልያ ውድድር ሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ዛሬ ተካሂደው አዲስ ከተማ፣ ሮቤ ፣ ዱራሜ እና ጂንካ ወደ ከፍተኛ ሊግ...
የአሰልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 0-0 ወላይታ ድቻ
ያለጎል ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኃላ አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ- አርባምንጭ ከተማ ስለጨዋታው “የመጀመርያው አጋማሽ በተቻለ መልኩ ለማጥቃት ጥረት...
ሪፖርት | ፉክክር አልባው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
የግብ ሙከራዎች ባልነበሩበት ጨዋታ አርባምንጭ ከተማ እና ወላይታ ድቻ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል። አርባምንጭ ከተማዎች ሀዋሳን ከረታው ስብስብ ባደረጓቸው ሁለት...
ሪፖርት | አዳማ ከ11 ጨዋታ በኋላ አሸንፏል
በረፋዱ ጨዋታ ለ73 ያክል ደቂቃዎች በጎዶሎ የተጫዋች ቁጥር ያሳለፉት አዳማ ከተማዎች በውድድር ዘመኑ ለሁለተኛ ጊዜ ሦስት ግቦችን ባስቆጠሩበት ጨዋታ ከ11...
የ2014 የሴቶች ከፍተኛ ሊግ በንፋስ ስልክ ላፍቶ አሸናፊነት ተጠናቋል
በአስራ አራት ክለቦች መካከል ከታህሳስ 16 ጀምሮ ሲደረግ የነበረው የሴቶች ከፍተኛ ሊግ ሁለት ክለቦችን ወደ ፕሪምየር ሊጉ በማሳደግ ተጠናቋል፡፡ በኢትዮጵያ...
ቅድመ ዳሰሳ | ፋሲል ከነማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ
በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ አንደኛ እና ሁለተኛ ቦታ ላይ የሚገኙት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ፋሲል ከነማ የሚያደርጉትን ተጠባቂ ጨዋታ እንደሚከተለው ቃኝተነዋል። የወቅቱ...