የከፍተኛ ሊግ ምድብ ድልድል ታወቀ

በከፍተኛ ሊግ የሚወዳደሩት ቡድኖች በየትኛው ቡድን እንደሚጫወቱ ለየቡድኖቹ በተላከ ደብዳቤ ማወቅ ችለዋል።

ከኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊጉ የወረዱት ሦስቱ ቡድኖች ደደቢት፣ መከላከያ እና ደቡብ ፖሊስ በሶስቱ ምድብ ላይ የምድብ አባት ሆነው የገቡ ሲሆን ከአንደኛ ሊግ ወደ ከፍተኛ ሊግ ያደጉት ስድስት ቡድኖች የቦታ ርቀታቸውን መሠረት ባደረገ መልኩ በየምድቡ ሁለት ሁለት ቦታ በመያዝ ተመድበዎል።

ምድብ ሀ
ደደቢት
ሶሎዳ ዓድዎ
ሰሜን ሸዋ ደብረብርሃን
አክሱም ከተማ
ለገጣፎ ለገዳዲ
ኢትዮ ኤሌክትሪክ
ደሴ ከተማ
ፌዴራል ፖሊስ
ገላን ከተማ
አቃቂ ቃሊቲ
ወልዲያ
ወሎ ኮምበልቻ

ምድብ ለ
ደቡብ ፖሊስ
ኮልፊ ቀራንዮ
ቂርቆስ ክፍለ ከተማ
ኢትዮጵያ መድን
ኢኮስኮ
ሀምበሪቾ
ሀላባ ከተማ
አዲስ አበባ ከተማ
ነገሌ አርሲ
የካ ክፍለ ከተማ
ወላይታ ሶዶ
ዲላ ከተማ

ምድብ ሐ
መከላከያ
ጋሞ ጨንቻ
ባቱ ከተማ
አርባ ምንጭ ከተማ
ነቀምት ከተማ
ስልጤ ወራቤ
ቤንች ማጂ ቡና
ከምባታ ሺንሺቾ
ሻሸመኔ ከተማ
ጅማ አባ ቡና
ከፋ ቡና
ቡታጅራ ከተማ


© ሶከር ኢትዮጵያ