የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ 3ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ከቅዳሜ እስከ ማክሰኞ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይቀጥላል፡፡ የምስራቅ ፣ የመካከለኛው ፣ የሰሜን ሀ እና የደቡብ ለ ክለቦች የ3ኛ ሳምንት ጨዋታቸውን ሲያደርጉ የደቡብ ሀ ክለቦች የ1ኛ ሳምንት ጨዋታቸውን ያከናውናሉ፡፡ በሰሜን ዞን ምድብ ለ ደግሞ ቡድኖች በዚህ ሳምንት አራፊ በመሆናቸው ጨዋታ አይደረግም፡፡
የዚህ ሳምንት መርሃ ግብር የሚከተለው ነው፡-
ምስራቅ ዞን (3ኛ ሳምንት)
ቅዳሜ 12/06/2008
09፡00 አሊ ሐብቴ ጋራዥ ከ መተሃራ ስኳር (ድሬዳዋ)
እሁድ 13/06/2008
09፡00 ሀረር ሲቲ ከ ካሊ ጅግጅጋ (ሐረር)
09፡00 ኢትዮ ሶማሌ ከ ቢሾፍቱ ከተማ (ጅግጅጋ)
09፡00 ወንጂ ስኳር ከ ሞጆ ከተማ (ወንጂ)
መካከለኛ ዞን ሀ (3ኛ ሳምንት)
እሁድ 13/06/2008
09፡00 መቂ ከተማ ከ ለገጣፎ (መቂ)
07፡00 ዱከም ከተማ ከ የካ (ድከም)
ንፋስ ስልክ ከ ልደታ (አበበ ቢቂላ ፣ ቀን እና ሰአት በፌዴሬሽኑ አልተገለጸም)
ቦሌ ከ ቱሉ ቦሎ (አበበ ቢቂላ ፣ ቀን እና ሰአት በፌዴሬሽኑ አልተገለጸም)
መካከለኛ ዞን ለ (3ኛ ሳምንት)
እሁድ 13/06/2008
09፡00 ወሊሶ ከተማ ከ ሆለታ ከተማ (ወሊሶ)
09፡00 ወልቂጤ ከ ቦሌ ገርጂ ዩኒየን (ወልቂጤ)
ማክሰኞ 15/06/2008
09፡00 አራዳ ከ አምቦ ከተማ (አበበ ቢቂላ)
05፡00 አዲስ ከተማ ከ ጨፌ ዶንሳ (አበበ ቢቂላ)
ደቡብ ዞን ሀ (1ኛ ሳምንት)
እሁድ 13/06/2008
09፡00 መቱ ከተማ ከ ጋምቤላ ከተማ (መቱ)
09፡00 ከፋ ቡና ከ አሶሳ ከተማ (ቦንጋ)
09፡00 ሚዛን አማን ከ ዩኒቲ ጋምቤላ (ሚዛን አማን)
-ይህ ዞን ከሌሎች ዘግይቶ ለመጀመር የተገደደ ሲሆን በዚህ ሳምንት የ1ኛ ሳምንት ጨዋታውን ያደርጋል፡፡
ደቡብ ዞን ለ (3ኛ ሳምንት)
እሁድ 13/06/2008
09፡00 ጋርዱላ ከ ሮቤ ከተማ (ጋርዱላ)
09፡00 ወላይታ ሶዶ ከ ሀንበሪቾ (ቦዲቲ)
09፡00 ኮንሶ ኒውዮርክ ከ ቡሌ ሆራ (ኮንሶ)
09፡00 ጎባ ከተማ ከ ጎፉ ባሪንቼ (ጎባ)
ሰሜን ዞን ሀ (3ኛ ሳምንት)
እሁድ 13/06/2008
09፡00 ደብረማርቆስ ከተማ ከ ደባርቅ ከተማ (ደብረማርቆስ)
09፡00 ዳባት ከተማ ከ ዳሞት ከተማ (ዳባት)
09፡00 አዊ እምፒልታቅ ከ አማራ ፖሊስ (እንጅባራ)
የሰሜን ዞን ምድብ ለ ቡድኖች በዚህ ሳምንት አራፊ በመሆናቸው ጨዋታዎች አይደረጉም፡፡