ወላይታ ድቻ ከአጥቂ መስመር ተጫዋቹ ጋር ተለያየ
የአጥቂ ስፍራ ተጫዋቹ ዳንኤል ዳዊት ከወላይታ ድቻ ጋር ተለያይቷል፡፡
ዓምና በከፍተኛ ሊጉ በነቀምቴ ከተማ ድንቅ ጊዜ ማሳለፉን ተከትሎ በአሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ አማካኝነት በዓመቱ ጅማሮ ለወላይታ ድቻ ፈርሞ የነበረው ፈጣኑ አጥቂ ዳንኤል ዳዊት በፕሪምየር ሊጉ የመጀመሪያ ሳምንታት ላይ የመጫወት እድል ቢያገኝም አብዛኛዎቹን ጨዋታዎች ላይ ተሳትፎ ማድረግ ሳይችል ቀርቶ በመጨረሻም ከክለቡ ጋር የወራት ኮንትራት እየቀረው ተለያይቷል፡፡
ወላይታ ድቻዎች እስከ አሁን ዳንኤል ጨምሮ ከአምስት ተጫዋቾች ጋር የተለያየ ሲሆን በምትኩ ደግሞ አራት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል፡፡
© ሶከር ኢትዮጵያ
ተዛማጅ ፅሁፎች
የአንደኛ ሊግ የማጠቃለያ ውድድር የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ውሎ
የ2014 የአንደኛ ሊግ የማጠቃልያ ውድድር ሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ዛሬ ተካሂደው አዲስ ከተማ፣ ሮቤ ፣ ዱራሜ እና ጂንካ ወደ ከፍተኛ ሊግ...
የአሰልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 0-0 ወላይታ ድቻ
ያለጎል ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኃላ አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ- አርባምንጭ ከተማ ስለጨዋታው “የመጀመርያው አጋማሽ በተቻለ መልኩ ለማጥቃት ጥረት...
ሪፖርት | ፉክክር አልባው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
የግብ ሙከራዎች ባልነበሩበት ጨዋታ አርባምንጭ ከተማ እና ወላይታ ድቻ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል። አርባምንጭ ከተማዎች ሀዋሳን ከረታው ስብስብ ባደረጓቸው ሁለት...
ሪፖርት | አዳማ ከ11 ጨዋታ በኋላ አሸንፏል
በረፋዱ ጨዋታ ለ73 ያክል ደቂቃዎች በጎዶሎ የተጫዋች ቁጥር ያሳለፉት አዳማ ከተማዎች በውድድር ዘመኑ ለሁለተኛ ጊዜ ሦስት ግቦችን ባስቆጠሩበት ጨዋታ ከ11...
የ2014 የሴቶች ከፍተኛ ሊግ በንፋስ ስልክ ላፍቶ አሸናፊነት ተጠናቋል
በአስራ አራት ክለቦች መካከል ከታህሳስ 16 ጀምሮ ሲደረግ የነበረው የሴቶች ከፍተኛ ሊግ ሁለት ክለቦችን ወደ ፕሪምየር ሊጉ በማሳደግ ተጠናቋል፡፡ በኢትዮጵያ...
ቅድመ ዳሰሳ | የ25ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች
ከነገዎቹ የሊጉ ጨዋታዎች ውስጥ በቀዳሚነት የሚደረጉት ሁለት ጨዋታዎችን በዳሰሳችን ተመልክተናል። አዳማ ከተማ ከ ሰበታ ከተማ ረፋድ ላይ የሚደረገው ጨዋታ ለተጋጣሚዎቹ...