የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ የ3ኛ ሳምንት ጨዋታዎች (የደቡብ ዞን ሀ 1ኛ ሳምንት) እሁድ ተጀምረው ዛሬ ፍፃሜያቸውን አግኝተዋል፡፡ የመካከለኛ ዞን ጨዋታዎች ቀሪ ጨዋታዎችም ትላንት እና ዛሬ ተደርገዋል፡፡
በመካከለኛ ዞን ምድብ ለ ትላንት 7፡00 ላይ አራዳ አምቦ ከተማን 2-1 ሲያሸንፍ አዲስ ከተማ ጨፌ ዶንሳን 2-0 ረትቷል፡፡ ዛሬ ደግሞ በምድብ ሀ ልደታ ንፋስ ስልክን 2-1 ሲያሸንፍ ቦሌ ቱሉ ቦሎን አስተናግዶ በመጨረሻ ሰአት በተቆጠረበት የፍፁም ቅጣት ምት 1-1 ተለያይቷል፡፡
*ሌሎች የዚህ ሳምንት ውጤችን ይህንን ሊንክ ተከትለው ያገኛሉ፡- http://soccerethiopia.net/?p=6032
የሊጉ ቀጣይ ጨዋታዎች ይህንን ይመስላሉ፡-
መካከለኛ ዞን ሀ (4ኛ ሳምንት)
እሁድ 20/06/2008
03፡00 ለገጣፎ ከተማ ከ ዱከም ከተማ (ለገጣፎ)
09፡00 ቡታጅራ ከተማ ከ ንፋስ ስልክ ላፍቶ (ቡታጅራ)
ሰኞ 21/06/2008
09፡00 የካ ከ ቦሌ (አበበ ቢቂላ)
ማክሰኞ 22/06/2008
09፡00 ልደታ ከ መቂ ከተማ (አበበ ቢቂላ)
መካከለኛ ዞን ለ (4ኛ ሳምንት)
እሁድ 20/06/2008
09፡00 ሆለታ ከተማ ከ ቦሌ ገርጂ (ሆለታ)
09፡00 ጨፌ ዶንሳ ከ ወልቂጤ ከተማ (ጨፌ ዶንሳ)
09፡00 አምቦ ከተማ ከ አዲስ ከተማ (አምቦ)
09፡00 ወሊሶ ከተማ ከ አራዳ (ወሊሶ)
ምስራቅ ዞን (4ኛ ሳምንት)
እሁድ 20/06/2008
09፡00 ካሊ ጅግጅጋ ከ መተሃራ ስኳር (ጅግጅጋ)
09፡00 ሞጆ ከተማ ከ አሊ ሐብቴ ጋራዥ (ሞጆ)
09፡00 ቢሾፍቱ ከተማ ከ ወንጂ ከተማ (ቢሾፍቱ)
09፡00 ሐረር ሲቲ ከ ሶማሌ ፖሊስ (ሐረር)
ሰሜን ዞን ሀ (4ኛ ሳምንት)
እሁድ 20/06/2008
09፡00 ዳሞት ከተማ ከ አዊ እምፒልታቅ (ፍኖተ ሰላም)
09፡00 ደባርቅ ከተማ ዳባት (ደባርቅ)
09፡00 አምባ ጊዮርጊስ ከ ደብረማርቆስ ከተማ (አምባ ጊዮርጊስ)
ሰሜን ዞን ለ (3ኛ ሳምንት)
ቅዳሜ 19/06/2008
07፡00 ትግራይ ውሃ ስራ ከ ደሴ ከተማ (መቐለ)
እሁድ 20/06/2008
09፡00 ዋልታ ፖሊስ ከ ሰሎዳ አድዋ (መቐለ)
09፡00 ላስታ ላሊበላ ከ ሽረ እንዳስላሴ (ላሊበላ)
ደቡብ ዞን ሀ (2ኛ ሳምንት)
እሁድ 20/06/2008
09፡00 ጋምቤላ ከተማ ከ ዩኒቲ ጋምቤላ (ጋምቤላ)
09፡00 አሶሳ ከተማ ከ ሚዛን አማን (አሶሳ)
9፡00 መቱ ከተማ ከ ከፋ ቡና (መቱ)
ደቡብ ዞን ምድብ ለ (4ኛ ሳምንት)
እሁድ 20/06/2008
09፡00 ቡሌ ሆራ ከ ጎባ ከተማ (ቡሌ ሆራ)
09፡00 ሃምበሪቾ ከ ኮንሶ ኒውዮርክ (ሃምበሪቾ)
09፡00 ሮቤ ከተማ ከ ወላይታ ሶዶ (ሮቤ)
09፡00 ዲላ ከተማ ከ ጋርዱላ (ዲላ)