በፕሪሚየር ሊግ ክለቦች መካከል ብቻ እየተደረገ የሚገኘው የ2008 የጥሎ ማለፍ ውድድር ሩብ ፍጻሜ ተጋጣሚዎች ታውቀዋል፡፡  

በዚህም መሰረት የሩብ ፍፃሜ ድልድሉ ይህንን ይመስላል፡-

እሁድ ሚያዝያ 2 ቀን 2008

09፡00 ሲዳማ ቡና ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (አአ ስታድየም)

11፡30 ኢትዮጵያ ቡና ከ አዳማ ከተማ (አአ ስታድየም)

ረቡዕ መጋቢት 28 ቀን 2008

11፡30 ደደቢት ከ መከላከያ እና ወላይታ ድቻ አሸናፊ

(በመከላከያ እና ወላይታ ድቻ መካከል የሚደረገው ጨዋታ መጋቢት 10 ቀን 2008 በአዲስ አበባ ስታድየም ይደረጋል)

ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ አርባምንጭ ከተማ (ቀን እና ሰአት ወደፊት ይገለፃል)

 

ለማስታወስ ያህል የመጀመርያው ዙር ውጤቶች ይህንን ይመስሉ ነበር፡-

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 3-0 ድሬዳዋ ከተማ

ኢትዮጵያ ቡና 0-0 ሀዲያ ሆሳዕና (ቡና በመለያ ምቶች 4-2 አሸንፏል)

አዳማ ከተማ 1-1 ኤሌክትሪክ (አዳማ ከተማ በመለያ ምቶች 8-7 አሸንፏል)

ሲዳማ ቡና 1-0 ዳሽን ቢራ

አርባምንጭ ከተማ 1-0 ሀዋሳ ከተማ

ያጋሩ