ከ17 አመት በታች ፕሪሚየር ሊግ ፡ ቀጣይ የ2 ሳምንት ጨዋታዎች መድን ሜዳ ላይ ይደረጋሉ

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መካከለኛ ዞን 8ኛ እና 9ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ቃሊቲ ወደሚገኘው መድን ሜዳ መዘዋወራቸውን የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል፡፡ ፌዴሬሽኑ ውሳኔው ላይ የደረሰው የአዲስ አበባ ስታድየም በተደጋጋሚ ጨዋታዎች ምክንያት ጉዳት እየደረሰበት በመሆኑ ነው፡፡ 

በዚህም መረሰት የተሸሻለው ፕሮግራም ይህንን ይመስላል፡-

(ሁሉም ጨዋታዎች ረፋድ 5፡00 ላይ ይደረጋሉ)

8ኛ ሳምንት

ሰኞ የካቲት 21 ቀን 2008

ኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ከ ደደቢት

ማክሰኞ የካቲት 22 ቀን 2008

አፍሮ ጽዮን ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

ረቡዕ የካቲት 23 ቀን 2008

ኤሌክትሪክ ከ ሐረር ሲቲ

ሐሙስ የካቲት 24 ቀን 2008

አአ ከተማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ

አርብ የካቲት 25 ቀን 2008

መከላከያ ከ ኢትዮጵያ ቡና

 

9ኛ ሳምንት

ሰኞ የካቲት 28 ቀን 2008

ደደቢት ከ መከላከያ

ማክሰኞ የካቲት 29 2008

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ አአ ከተማ

ረቡዕ የካቲት 30 ቀን 2008

ሐረር ሲቲ ከ ኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ

ሐሙስ መጋቢት 1 ቀን 2008

ቅዱስ ጊዮርጊስ ጊዮርጊስ ከ ኤሌክትሪክ

አርብ መጋቢት 2 ቀን 2008

ኢትዮጵያ ቡና ከ አፍሮ ጽዮን

17 PL

ያጋሩ