የአዲስ አበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን ተስፋ ሊግ 9ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ነገ ከጠዋት ጀምሮ እስከ አመሻሹ ድረስ አበበ ቢቂላ ስታድየም ላይ ይደረጋሉ፡፡ ባለፈው ሳምንት ጀምሮ የፕሮግራም መዘበራረቅ እያገጠመው ባለው ውድድር በዚህ ሳምንት 4 ጨዋታዎች የሚደረጉ ሲሆን ሶስት ቡድኖች አራፊ ይሆናሉ፡፡
የ9ኛ ሳምንት ፕሮግራም ይህንን ይመስላል፡-
ቅዳሜ የካቲት 19 ቀን 2008
03፡00 – ደደቢት ከ ኤሌክትሪክ
05፡00 – ሰውነት ቢሻው ከ ኢትዮጵያ መድን
08፡00 – መከላከያ ከ አዳማ ከተማ
10፡00 – ሙገር ሲሚንቶ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ
-ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፣ የኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ እና ኢትዮጵያ ቡና በዚህ ሳምንት ጨዋታ አያደርጉም፡፡
ተስተካካይ ጨዋታ
ኤሌክትሪክ ከ ኢትዮጵያ ቡና የሚያደርጉት ተስተካካይ ጨዋታ ማክሰኞ 07፡00 ላይ በአበበ ቢቂላ ስታድየም ይደረጋል፡፡
የደረጃ ሰንጠረዥ