ሀዋሳ ከተማ ከ ሲዳማ ቡና – አሰላለፍ እና ወቅታዊ መረጃዎች

ከደቂቃዎች በኋላ የሚደረገው የሲዳማ እና ሀዋሳ ጨዋታ አሰላለፍ እና የተደረጉ ለውጦች ይህንን ይመስላሉ።

አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት ባህር ዳር ከተማን ማሸነፍ ከቻለው ቡድናቸው ውስጥ ኤፍሬም አሻሞን በወንድምአገኝ ማዕረግ የተኩበትን ብቸኛ ለውጥ ሲያደርጉ አሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ ግን ድሬዳዋ ከተማን ሲረቱ ከተጠቀሙበት አሰላለፍ ለውጥ ማድረግ አልፈለጉም።

በጨዋታው አርቢትር አባይነህ ሙላት በዋና ዳኝነት ሲመደቡ ሸዋንግዛው ተባበል እና ታሪኩ መተኪያ ደግሞ ረዳት አርቢትሮች ሆነዋል።

ሁለቱ ቡድኖች ወደ ሜዳ ይዘውት የሚገቡት አሰላለፍ ይህንን ይመስላል

ሀዋሳ ከተማ

1 ሜንሳህ ሶሆሆ
7 ዳንኤል ደርቤ
4 ምኞት ደበበ
26 ላውረንስ ላርቴ
12 ደስታ ዮሐንስ
18 ዳዊት ታደሰ
3 ኤፍሬም ዘካርያስ
29 ወንድማገኝ ኃይሉ
21 ኤፍሬም አሻሞ
17 ብሩክ በየነ
10 መስፍን ታፈሰ

ሲዳማ ቡና

30 መሳይ አያኖ
17 ዮናታን ፍሰሀ
2 ፈቱዲን ጀማል
32 ሰንዴይ ሙቱኩ
12 ግሩም አሰፋ
16 ብርሀኑ አሻሞ
10 ዳዊት ተፈራ
29 ያስር ሙገርዋ
15 ተመስገን በጅሮንድ
9 ሀብታሙ ገዛኸኝ
27 ማማዱ ሲዲቤ


© ሶከር ኢትዮጵያ