ሲዳማ ቡና ከ ወላይታ ድቻ – አሰላለፍ እና ወቅታዊ መረጃዎች
ከሳምንቱ የመጨረሻ ጨዋታ መጀመር አስቀድሞ እነዚህን መረጃዎች ይጋሩ።
አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ በጅማ አባ ጅፋራ ከተሸነፈው ቡድናቸው ውስጥ ሁለት ለውጦችን ሲያደርጉ ፍቅሩ ወዴሳን በመሳይ አያኖ ማማዱ ሲዲቤን በአዲሱ አቱላ ለውጠዋል።
አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው ከባህር ዳር ከተማ ጋር ነጥብ ከተጋሩበት ጨዋታ በቀይ ካርድ ቅጣት የሌለው በረከት ወልዴን ብቻ በአበባየሁ ሀጅሶ ከመለወጥ በቀር የተቀረው ስብስባቸውን የሚጠቀሙ ይሆናል።
ኢንተርናሽናል ዳኛ ለሚ ንጉሴ ጨዋታውን በመሀል ዳኝነት ለመምራት የተመደቡ አርቢትር ናቸው።
የዛሬው የቡድኖቹ የመጀመሪያ አሰላለፍ ይህንን ይመስላል።
ሲዳማ ቡና
30 መሳይ አያኖ
3 አማኑኤል እንዳለ
2 ፈቱዲን ጀማል
24 ጊት ጋትኮች
12 ግሩም አሰፋ
16 ብርሀኑ አሻሞ
6 ዮሴፍ ዮሐንስ
10 ዳዊት ተፈራ
15 ተመስገን በጅሮንድ
9 ሀብታሙ ገዛኸኝ
11 አዲሱ አቱላ
ወላይታ ድቻ
99 መክብብ ደገፉ
9 ያሬድ ዳዊት
12 ደጉ ደበበ
26 አንተነህ ጉግሳ
16 አናጋው ባደግ
19 አበባየሁ አጅሶ
27 መሳይ አገኘሁ
8 እንድሪስ ሰዒድ
21 ቸርነት ጉግሳ
4 ፀጋዬ ብርሀኑ
13 ቢኒያም ፍቅሩ
© ሶከር ኢትዮጵያ
ተዛማጅ ፅሁፎች
የሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ተጠባቂው ጨዋታ ነጥብ በመጋራት ተጠናቋል
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የ15ኛ ሳምንት ስድስት ጨዋታዎች ዛሬ በሁለት ስታዲየሞች ሲደረጉ ተጠባቂው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ጨዋታ...
ድሬዳዋ ከተማ የዛሬውን ጨዋታ መነሻ በማድረግ ቅሬታውን አቅርቧል
በ28ኛው ሳምንት ከባህር ዳር ከተማ ጋር ቀትር ላይ የተጫወተው ድሬዳዋ ከተማ ለሊጉ የበላይ አካል የቅሬታ ደብዳቤ አስገብቷል። በባህር ዳር ስታዲየም...
ሪፖርት | ወልቂጤ ከተማ እና ሲዳማ ቡና ነጥብ ተጋርተዋል
በዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ ወልቂጤ ከተማ እና ሲዳማ ቡና አንድ አቻ ተለያይተዋል። ባሳለፍነው ሳምንት በሊጉ መሪ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሁለት ለምንም የተረቱት...
የአሠልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 1-0 ድሬዳዋ ከተማ
በወራጅ ቀጠናው ትልቅ ትርጉም ያለው ፍልሚያ በጣናው ሞገዶቹ አሸናፊነት ከተጠናቀቀ በኋላ የአሸናፊ ቡድን አሠልጣኝ አስተያየት ሲሰጡ የተሸናፊው ግን ፍቃደኛ ሳይሆኑ...
ቅድመ ዳሰሳ | የ28ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ፍልሚያዎች
የሳምንቱን ፍልሚያዎች የሚያስጀምሩት የነገ ሁለት መርሐ-ግብሮች እንደሚከተለው ዳሰናል። ባህር ዳር ከተማ ከ ድሬዳዋ ከተማ በ26ኛ ሳምንት በሀዋሳ ከተማ እና አርባምንጭ...
ፌዴሬሽኑ የሻረውን ኃላፊነት ለሊግ ካምፓኒው መልሶ ሰጥቷል
ከሰሞኑ ውዝግብ ውስጥ ገብተው የነበሩት የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን እና የፕሪምየር ሊጉ አክሲዮን ማህበር ወደ ስምምነት መጥተዋል። የወልቂጤ ከተማው አምበል ጌታነህ...