
ወደ አንደኛ ሊግ የሚያድጉ ተጨማሪ ቡድኖችን የሚለዩት ጨዋታዎች ረቡዕ ይደረጋሉ
የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና በሀዋሳ ከተማ እየተደረገ ወደ መጨረሻው ምዕራፍ ደርሷል፡፡
ትናንት በተደረጉ ጨዋታዎች ስምንት ክለቦች ወደ አንደኛ ሊጉ መግባታቸውን ያረጋገጡ ሲሆን ተሸናፊዎቹ እርስ በእርስ ተጫውተው አራት ክለቦች የሚለዩበት መርሐግብር ረቡዕ ነሐሴ 5 በደቡብ ኢትዮጵያ ኮሌጅ ሜዳ ጨዋታቸው ይከውናል፡፡ ይህን ጨዋታ የሚያሸንፉ አራት ክለቦች ስምንቱን ቀድመው ማለፋቸውን ያረጋገጡ ክለቦችን ተከትለው ማደጋቸውን ይወስናሉ፡፡
ወደ አንደኛ ሊግ ለማለፍ የሚደረጉ ጨዋታዎች
ምኅረት ከ ሊሙገነት 2፡00
አዲስ ቅዳም ከ ካራማራ ክለብ 4፡00
ቦዲቲ ከተማ ከ ወንዶ ገነት 7፡00
ቡሬ ዳሞት ከ ኑዌር ዞን 9፡00
በተመሳሳይ ረቡዕ በሀዋሳ አርቴፊሻል ሜዳ አስቀድመው ወደ አንደኛ ሊጉ ያደጉት ስምንት ክለቦች ወደ ግማሽ ፍፃሜ ለመሸጋገር ይፋለማሉ፡፡
ቦሌ ክፍለከተማ ከ ዱራሜ ከተማ 2፡00
ካማሺ ከተማ ከ ምስራቅ ክፍለከተማ 4፡00
ቡሳ ከተማ ከ ቫርኔሎ ወረዳ 13 7፡00
ዱከም ከተማ ከ ጋምቤላ አብይ አካዳሚ 9፡00
ተዛማጅ ፅሁፎች
የሉሲዎቹ ዋና አሰልጣኝ ተጫዋቾችን ጠርተዋል
በዩጋንዳ ለሚደረገው የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለ23 ተጫዋቾችን ጥሪ አድርሷል፡፡ በዩጋንዳ ከግንቦት 24 ጀምሮ ለተከታታይ አስር ቀናት ለሚደረገው...
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ውድድር ተራዘመ
የሴቶች ፕሪምየር ሊግ የሁለተኛው ዙር ውድድር የሚጀመርበት ቀን ተገፍቷል፡፡ የ2014 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያው ዙር ጨዋታዎች በሀዋሳ ጅምራቸውን አድርገው...
የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ ተራዘመ
በዩጋንዳ አስተናጋጅነት የሚዘጋጀው የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ የቀን ማሻሻያ ተደርጎበታል፡፡ ሉሲዎቹን ተሳታፊ የሚያደርገው የዘንድሮው የሴካፋ የሴቶች ዋንጫ በዩጋንዳ አስተናጋጅነት እንደሚደረግ ይጠበቃል፡፡...
“በእያንዳንዱ ጨዋታ የሚሰጠኝን ዕድል መጠቀም ላይ ነው እያተኮርኩ ያለሁት” ዳግም ተፈራ
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ እየታዩ ካሉ ጥሩ ግብ ጠባቂዎች መካከል አንዱ ከሆነው ወጣት ጋር ቆይታ አድርገናል። የ2014 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ...
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ተካሂዷል
ከረፋድ አንስቶ ካዛንቺስ በሚገኘው የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን መሰብሰቢያ አዳራሽ ሲካሄድ የዋለው የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሬሽን አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ...
ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ የ17ኛ ሳምንት የዛሬ ጨዋታዎች ውሎ
የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ የ17ኛ ሳምንት የመጀመርያ ቀን ጨዋታዎች ዛሬ ሲካሄዱ ሀዋሳ ከተማ ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሀዲያ...