
መከላከያ የአማካዩን ውል አድሷል
አዲስ አዳጊው መከላከያ ከደቂቃዎች በፊት የአማካይ መስመር ተጫዋቹን ውል ማደሱ ተረጋግጧል።
በ2013 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ 38 ነጥቦችን በመያዝ ወደ ሀገሪቱ ከፍተኛ የሊግ እርከን ያደገው መከላከያ የነባር ተጫዋቾቹን ውል እያደሰ ጎን ለጎን አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ እየቀላቀለ እንደሆነ ይታወቃል። ቢሾፍቱ ላይ የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን የጀመረው ክለቡም ከደቂቃዎች በፊት የአማካይ መስመር ተጫዋቹ ግሩም ሀጎስን ውል ማደሱን ሶከር ኢትዮጵያ አረጋግጣለች።
በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት አጋማሽ ላይ ከወሎ ኮምቦልቻ ጦሩን ተቀላቅሎ የነበረው ግሩም በአሠልጣኝ ዩሐንስ ሳህሌ ተፈልጎ ውሉን ለተጨማሪ አንድ ዓመት አድሷል።
ተዛማጅ ፅሁፎች
የሉሲዎቹ ዋና አሰልጣኝ ተጫዋቾችን ጠርተዋል
በዩጋንዳ ለሚደረገው የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለ23 ተጫዋቾችን ጥሪ አድርሷል፡፡ በዩጋንዳ ከግንቦት 24 ጀምሮ ለተከታታይ አስር ቀናት ለሚደረገው...
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ውድድር ተራዘመ
የሴቶች ፕሪምየር ሊግ የሁለተኛው ዙር ውድድር የሚጀመርበት ቀን ተገፍቷል፡፡ የ2014 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያው ዙር ጨዋታዎች በሀዋሳ ጅምራቸውን አድርገው...
የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ ተራዘመ
በዩጋንዳ አስተናጋጅነት የሚዘጋጀው የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ የቀን ማሻሻያ ተደርጎበታል፡፡ ሉሲዎቹን ተሳታፊ የሚያደርገው የዘንድሮው የሴካፋ የሴቶች ዋንጫ በዩጋንዳ አስተናጋጅነት እንደሚደረግ ይጠበቃል፡፡...
“በእያንዳንዱ ጨዋታ የሚሰጠኝን ዕድል መጠቀም ላይ ነው እያተኮርኩ ያለሁት” ዳግም ተፈራ
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ እየታዩ ካሉ ጥሩ ግብ ጠባቂዎች መካከል አንዱ ከሆነው ወጣት ጋር ቆይታ አድርገናል። የ2014 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ...
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ተካሂዷል
ከረፋድ አንስቶ ካዛንቺስ በሚገኘው የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን መሰብሰቢያ አዳራሽ ሲካሄድ የዋለው የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሬሽን አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ...
ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ የ17ኛ ሳምንት የዛሬ ጨዋታዎች ውሎ
የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ የ17ኛ ሳምንት የመጀመርያ ቀን ጨዋታዎች ዛሬ ሲካሄዱ ሀዋሳ ከተማ ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሀዲያ...