
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ውድድር እጣ ወጥቷል
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ከጠዋቱ 3:30 ጀምሮ የ2014 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ውድድር ደንብ ውይይት ካደረገ በኋላ በቅድሚያ የኢትዮጵያ ሴቶች ሊግ ውድድርን እጣ በአሁኑ ሰዓት አውጥቷል። በሊጉ ተሳታፊ የሚሆኑ 13 ክለቦች ተወካዮች ባሉበት በወጣው እጣ መሰረትም በቅድሚያ ሀዋሳ ከተማ የሚደረገው የውድድሩ መርሐ-ግብር ወጥቷል።
የመጀመርያ ሳምንት ጨዋታዎች
ቦሌ ክ/ከተማ ከ መከላከያ
አዳማ ከተማ ከ አቃቂ ቃ/ክ/ከተማ
ሀዋሳ ከተማ ከ ድሬዳዋ ከተማ
አዲስ አበባ ከተማ ከ ባህር ዳር ከተማ
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ አርባምንጭ ከተማ
* የመጀመሪያ ሳምንት አራፊ ቡድን ጌዲዮ ዲላ
ተዛማጅ ፅሁፎች
“በጀመርነው ፎርማት ውድድራችንን እንቀጥላለን” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2014 ኮከቦቹን በሸራተን አዲስ ሆቴል ዛሬ አመሻሹን ይሸልማል፡፡ ከሽልማት ስነ ሥርዓቱ አስቀድሞ የፕሪምየር ሊጉ አክሲዮን ማኅበር...
ጦሩ ከአጥቂው ጋር ተለያይቷል
ከወራት በፊት መከላከያን የተቀላቀለው ጊኒያዊው አጥቂ ውሉን በስምምነት ቀዶ ዛሬ ወደ ሀገሩ አምርቷል። የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ነገ ከመከፈቱ በፊት በርካታ...
አቡበከር ናስር የጎፈሬ ብራንድ አምባሳደር ሆኖ ነገ ይፈራረማል
ሀገር በቀሉ የትጥቅ አምራች ተቋም ጎፈሬ የወቅቱን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ኮከብ አቡበከር ናስር የብራንድ አምባሳደሩ ለማድረግ ነገ ስምምነት ይፈፅማል። የሀገር...
ኢትዮጵያ ቡና ከተጨማሪ ሦስት ተጫዋቾቹ ጋር በስምምነት ተለያይቷል
ከደቂቃዎች በፊት ከታፈሰ ሰለሞን ጋር መለያየቱን የዘገብነው ኢትዮጵያ ቡና ከተጨማሪ ሦስት ተጫዋቾች ጋር በተመሳሳይ ለመለያየት ከስምምነት ላይ መድረሱ ታውቋል። ኢትዮጵያ...
ኢትዮጵያ ቡና ከአማካይ ተጫዋቹ ጋር ለመለያየት ተስማምቷል
የዝውውር መስኮቱ ሊከፈት ሰዓታት በሚቀሩበት ወቅት ኢትዮጵያ ቡና ከአንድ ተጫዋቹ ጋር ለመለያየት ተስማምቷል። ኢትዮጵያ ቡና በቀጣይ ዓመት ራሱን አጠናክሮ ለመቅረብ...
አሠልጣኝ ካሣዬ አራጌ ውላቸው ከዛሬ ጀምሮ ይቋረጣል
አሠልጣኝ ካሣዬ አራጌ ቀሪ የአንድ ዓመት ውል እያላቸው በውሉ ላይ በተቀመጡት ዝርዝሮች መሠረት ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ከዛሬ ጀምሮ እንደሚለያዩ ሥራ-አስኪያጁ...