
የኢትዮጵያ ሴቶች ከፍተኛ ሊግ ውድድር መርሐ-ግብር ወጥቷል
በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ እና ከፍተኛ ሊግ የሚሳተፉ ክለቦች ከጠዋት ጀምሮ የደንብ ውይይት ያደረጉ የሁለቱ ሊጎች የደንብ ውይይት ከተደረገ በኋላም እጣ ወጥቷል። ከደቂቃዎች በፊት የወጣው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ድልድል ያስነበብን ሲሆን አሁን ደግሞ የሁለተኛው ሊግ እጣ ወጥቷል። በዚህም በባቱ ከተማ ከታህሳስ 17 ጀምሮ በሚደረገው ውድድር ላይ በመጀመሪያ ሳምንት የተገናኙት ክለቦች የሚከተሉት ናቸው።
የአንደኛ ሳምንት መርሐ ግብር
ሀላባ ከተማ ከ ለገጣፎ ለገዳዲ
ሰበታ ከተማ ከ ንፋስ ስልክ ላፍቶ
ቂርቆስ ክ/ከተማ ከ ሀምበሪቾ ዱራሜ
አሰላ ከተማ ከ ፋሲል ከነማ
ኢ/ስ/ አካዳሚ ከ ሱሉልታ
ሲዳማ ቡና ከ ለሚ ኩራ ክ/ከተማ
አራዳ ክ/ከተማ ከ ልደታ ክ/ከተማ
ተዛማጅ ፅሁፎች
“በጀመርነው ፎርማት ውድድራችንን እንቀጥላለን” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2014 ኮከቦቹን በሸራተን አዲስ ሆቴል ዛሬ አመሻሹን ይሸልማል፡፡ ከሽልማት ስነ ሥርዓቱ አስቀድሞ የፕሪምየር ሊጉ አክሲዮን ማኅበር...
ጦሩ ከአጥቂው ጋር ተለያይቷል
ከወራት በፊት መከላከያን የተቀላቀለው ጊኒያዊው አጥቂ ውሉን በስምምነት ቀዶ ዛሬ ወደ ሀገሩ አምርቷል። የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ነገ ከመከፈቱ በፊት በርካታ...
አቡበከር ናስር የጎፈሬ ብራንድ አምባሳደር ሆኖ ነገ ይፈራረማል
ሀገር በቀሉ የትጥቅ አምራች ተቋም ጎፈሬ የወቅቱን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ኮከብ አቡበከር ናስር የብራንድ አምባሳደሩ ለማድረግ ነገ ስምምነት ይፈፅማል። የሀገር...
ኢትዮጵያ ቡና ከተጨማሪ ሦስት ተጫዋቾቹ ጋር በስምምነት ተለያይቷል
ከደቂቃዎች በፊት ከታፈሰ ሰለሞን ጋር መለያየቱን የዘገብነው ኢትዮጵያ ቡና ከተጨማሪ ሦስት ተጫዋቾች ጋር በተመሳሳይ ለመለያየት ከስምምነት ላይ መድረሱ ታውቋል። ኢትዮጵያ...
ኢትዮጵያ ቡና ከአማካይ ተጫዋቹ ጋር ለመለያየት ተስማምቷል
የዝውውር መስኮቱ ሊከፈት ሰዓታት በሚቀሩበት ወቅት ኢትዮጵያ ቡና ከአንድ ተጫዋቹ ጋር ለመለያየት ተስማምቷል። ኢትዮጵያ ቡና በቀጣይ ዓመት ራሱን አጠናክሮ ለመቅረብ...
አሠልጣኝ ካሣዬ አራጌ ውላቸው ከዛሬ ጀምሮ ይቋረጣል
አሠልጣኝ ካሣዬ አራጌ ቀሪ የአንድ ዓመት ውል እያላቸው በውሉ ላይ በተቀመጡት ዝርዝሮች መሠረት ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ከዛሬ ጀምሮ እንደሚለያዩ ሥራ-አስኪያጁ...