
የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን አሰላለፍ ታውቋል
ለ2022 ከ20 ዓመት በታች ሴቶች ዓለም ዋንጫ ለማለፍ በሦስተኛ ዙር ማጣርያ ቦትስዋናን የሚገጥመው የሴቶች ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን አሰላለፍ ታውቋል።
በኮስታሪካ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የዓለም ዋንጫ ማጣርያ ሩዋንዳን በድምር ውጤት አሸንፎ ወደ ሦስተኛው የማጣርያ ዙር ያለፈው የወቅቱ የሴካፋ ቻምፒዮን በዛሬው ዕለት የዙሩን የመጀመርያ ጨዋታ በፍራንሲስ ታውን በሚገኘው ኦቤድ ቺሉሚ ስታዲየም ያከናውናል። ምሽት 1 ሰዓት ለሚደረገው ጨዋታም ዋና አሰልጣኙ ፍሬው ኃይለገብርኤል የመጀመርያ አሰላለፋቸውን መምረጣቸውን የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ይፋ አድርጓል።
ግብ ጠባቂ
እየሩሳሌም ሎራቶ
ተከላካዮች
ናርዶስ ጌትነት
ብርቄ አማረ
ቤተልሔም በቀለ
ብዙዓየሁ ታደሰ
አማካዮች
ኝቦኝ የን
ገነት ኃይሉ
መሳይ ተመስገን
አጥቂዎች
ቱሪስት ለማ
ረድኤት አስረሳኸኝ
አርየት ኦዶንግ
ተዛማጅ ፅሁፎች
የአንደኛ ሊግ የማጠቃለያ ውድድር የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ውሎ
የ2014 የአንደኛ ሊግ የማጠቃልያ ውድድር ሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ዛሬ ተካሂደው አዲስ ከተማ፣ ሮቤ ፣ ዱራሜ እና ጂንካ ወደ ከፍተኛ ሊግ...
የአሰልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 0-0 ወላይታ ድቻ
ያለጎል ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኃላ አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ- አርባምንጭ ከተማ ስለጨዋታው “የመጀመርያው አጋማሽ በተቻለ መልኩ ለማጥቃት ጥረት...
ሪፖርት | ፉክክር አልባው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
የግብ ሙከራዎች ባልነበሩበት ጨዋታ አርባምንጭ ከተማ እና ወላይታ ድቻ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል። አርባምንጭ ከተማዎች ሀዋሳን ከረታው ስብስብ ባደረጓቸው ሁለት...
ሪፖርት | አዳማ ከ11 ጨዋታ በኋላ አሸንፏል
በረፋዱ ጨዋታ ለ73 ያክል ደቂቃዎች በጎዶሎ የተጫዋች ቁጥር ያሳለፉት አዳማ ከተማዎች በውድድር ዘመኑ ለሁለተኛ ጊዜ ሦስት ግቦችን ባስቆጠሩበት ጨዋታ ከ11...
የ2014 የሴቶች ከፍተኛ ሊግ በንፋስ ስልክ ላፍቶ አሸናፊነት ተጠናቋል
በአስራ አራት ክለቦች መካከል ከታህሳስ 16 ጀምሮ ሲደረግ የነበረው የሴቶች ከፍተኛ ሊግ ሁለት ክለቦችን ወደ ፕሪምየር ሊጉ በማሳደግ ተጠናቋል፡፡ በኢትዮጵያ...
ቅድመ ዳሰሳ | ፋሲል ከነማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ
በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ አንደኛ እና ሁለተኛ ቦታ ላይ የሚገኙት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ፋሲል ከነማ የሚያደርጉትን ተጠባቂ ጨዋታ እንደሚከተለው ቃኝተነዋል። የወቅቱ...