
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የመርሐግብር ማሻሻያ ተደርጎበታል
ነገ ቅዳሜ በስድስት ጨዋታዎች በሁለት ሜዳዎች በሚደረጉ ስድስት ጨዋታዎች ይጀመራል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የ2014 የውድድር አመት የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታ በሀዋሳ ግብርና ሜዳ ላይ ሊደረጉ የነበሩ ሶስት ጨዋታዎች ቀርተው በአርቴፊሻል ሜዳ ላይ የሚደረጉት ሶስቱ የመክፈቻ ጨዋታዎች እንዲደረጉ ማምሻው የሴቶች ፕሪምየር ሊግ የውድድር ኮሚቴ አሳውቋል
በዚህም መሠረት ነገ ቅዳሜ ታህሳስ 16 የመክፈቻ ሶስት ጨዋታዎች
ሀዋሳ ከተማ ከ ድሬዳዋ ከተማ (3፡00 አርቴፊሻል ሜዳ)
አዳማ ከተማ ከ አቃቂ ቃሊቲ (5፡00 አርቴፊሻል ሜዳ)
ቦሌ ክፍለከተማ ከ መከላከያ (10፡00 አርቴፊሻል ሜዳ)
ዕሁድ ታህሳስ 17
አዲስ አበባ ከተማ ከ ባህርዳር ከተማ (3፡00 አርቴፊሻል ሜዳ)
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ (5፡00 አርቴፊሻል ሜዳ)
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ አርባምንጭ ከተማ (10፡00 አርቴፊሻል ሜዳ)
ተዛማጅ ፅሁፎች
የሴቶች ፕሪምየር ሊግ | የሊጉ መሪ ንግድ ባንክ እና ተከታዩ ኤሌክትሪክ ሲያሸንፉ ሀዋሳ እና መከላከያ ነጥብ ተጋርተዋል
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ 16ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ በአዳማ ሲከወኑ ሊጉን እየመራ የሚገኘው ንግድ ባንክ በግብ ሲንበሸበሽ ተከታዩ ኢትዮ ኤሌክትሪክ...
አሰልጣኝ ሳምሶን አየለ ቅጣት ተላለፈባቸው
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 28ኛ ሳምንትን ተከትሎ የተለያዩ የዲሲፕሊን ውሳኔዎች ተወስነዋል። ሊጠናቀቅ የሁለት ሳምንት ዕድሜ የቀረው ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ...
አዳማ ከተማ ሁለት ተጫዋቾቹን ሸኝቷል
ከወረጅ ቀጠናው ለመውጣት እየጣረ የሚገኘው አዳማ ከተማ ሁለት ተጫዋቾቹን በዲሲፕሊን ምክንያት ከስብስቡ መቀነሱ ታውቋል። በ28ኛ ሳምንት ከመከላከያ ጋር ያለ ጎል...
የሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ተጠባቂው ጨዋታ ነጥብ በመጋራት ተጠናቋል
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የ15ኛ ሳምንት ስድስት ጨዋታዎች ዛሬ በሁለት ስታዲየሞች ሲደረጉ ተጠባቂው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ጨዋታ...
ድሬዳዋ ከተማ የዛሬውን ጨዋታ መነሻ በማድረግ ቅሬታውን አቅርቧል
በ28ኛው ሳምንት ከባህር ዳር ከተማ ጋር ቀትር ላይ የተጫወተው ድሬዳዋ ከተማ ለሊጉ የበላይ አካል የቅሬታ ደብዳቤ አስገብቷል። በባህር ዳር ስታዲየም...
ሪፖርት | ወልቂጤ ከተማ እና ሲዳማ ቡና ነጥብ ተጋርተዋል
በዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ ወልቂጤ ከተማ እና ሲዳማ ቡና አንድ አቻ ተለያይተዋል። ባሳለፍነው ሳምንት በሊጉ መሪ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሁለት ለምንም የተረቱት...