​ዋልያውን የሚገጥመው የኬፕ ቨርድ አሰላለፍ ታውቃል

ከ60 ደቂቃዎች በኋላ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጋር የሚፋለመው የኬፕ ቨርድ የመጀመሪያ አሰላለፍ ይፋ ሆኗል።

በምድን አንድ የሚገኙት ኢትዮጵያ እና ኬፕ ቨርድ ከደቂቃዎች በኋላ የምድብ የመጀመሪያ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ። በጨዋታው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ይዞት ወደ ሜዳ የሚገባውን የመጀመሪያ አሰላለፍ ከሰዓታት በፊት ያቀረብን ሲሆን አሁን ደግሞ የኬፕ ቨርድ አሰላለፍ ይፋ ደርሶናል።

ማርሲዮ ዳሮሳ

ኢያንኬ ታቫሬዝ

ሮቤርቶ ሎፔስ

ኑኖ ቦርገስ

ጃሚሮ አልቫሬንጋ

ጋሪ ሮድሪጌዝ

ዲያላን ሳንቶስ

ስቴቨን ፎርቴስ

ኬኒ ሳንቶስ

ጁሊዮ ታቫሬስ

ጄፍሪ ፎርቲስ