
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዱዋላ ደርሷል
ከ33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በጊዜ ከውድድሩ ውጭ መሆኑን ትናንት ያረጋገጠው ብሔራዊ ቡድኑ ዱዋላ ከተማ ደርሷል።
ከምድቡ ካደረጋቸው ሦስት ጨዋታዎች በሁለቱ ሽንፈት አስተናግዶ በአንዱ ነጥብ የተጋራው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለቀናት ከተቀመጠበት ገጠራማዋ መንደር ባንጉ በመልቀቅ የአውሮፕላን ጉዞ በማድረግ የካሜሩን ሁለተኛ ከተማ የሆነችው ዱዋላ መድረሱ ተረጋግጧል። ዋልያዎቹ በዱዋላ ከተማ መድረሳቸው ይታወቅ እንጂ ወደ ሀገር ቤት መቼ እንደሚመለሱ እስካሁን ቁርጥ ያለ ቀን አልታወቀም። ምክንያቱም ወደ ኢትዮጵያ የሚሄዱ በራራዎች ውስን መሆናቸውን ተከትሎ ሲሆን የፌዴሬሽኑ ከፍተኛ አመራሮች ብሔራዊ ቡድኑን እና ሌሎችንም አካላት ጨምሮ የፊታችን ሐሙስ አልያም ቅዳሜ እንዲሄዱ ጥረት እያደረጉ ይገኛል።
ሁኔታዎች በታሰበው መልኩ ከሄዱ ከላይ በጠቀስናቸው ቀናት ቡድኑ ወደ አዲስ አበባ ያቀናል ተብሎ ሲጠበቅ ይህ ካልሆነ ግን በዱዋላ ከተማ ቆይታ እያደረገ በተገኘው የበረራ ቀን ወደ አዲስ አበባ የሚመለስ እንደሆነ ሰምተናል።
ተዛማጅ ፅሁፎች
የሴቶች ፕሪምየር ሊግ | የሊጉ መሪ ንግድ ባንክ እና ተከታዩ ኤሌክትሪክ ሲያሸንፉ ሀዋሳ እና መከላከያ ነጥብ ተጋርተዋል
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ 16ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ በአዳማ ሲከወኑ ሊጉን እየመራ የሚገኘው ንግድ ባንክ በግብ ሲንበሸበሽ ተከታዩ ኢትዮ ኤሌክትሪክ...
አሰልጣኝ ሳምሶን አየለ ቅጣት ተላለፈባቸው
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 28ኛ ሳምንትን ተከትሎ የተለያዩ የዲሲፕሊን ውሳኔዎች ተወስነዋል። ሊጠናቀቅ የሁለት ሳምንት ዕድሜ የቀረው ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ...
አዳማ ከተማ ሁለት ተጫዋቾቹን ሸኝቷል
ከወረጅ ቀጠናው ለመውጣት እየጣረ የሚገኘው አዳማ ከተማ ሁለት ተጫዋቾቹን በዲሲፕሊን ምክንያት ከስብስቡ መቀነሱ ታውቋል። በ28ኛ ሳምንት ከመከላከያ ጋር ያለ ጎል...
የሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ተጠባቂው ጨዋታ ነጥብ በመጋራት ተጠናቋል
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የ15ኛ ሳምንት ስድስት ጨዋታዎች ዛሬ በሁለት ስታዲየሞች ሲደረጉ ተጠባቂው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ጨዋታ...
ድሬዳዋ ከተማ የዛሬውን ጨዋታ መነሻ በማድረግ ቅሬታውን አቅርቧል
በ28ኛው ሳምንት ከባህር ዳር ከተማ ጋር ቀትር ላይ የተጫወተው ድሬዳዋ ከተማ ለሊጉ የበላይ አካል የቅሬታ ደብዳቤ አስገብቷል። በባህር ዳር ስታዲየም...
ሪፖርት | ወልቂጤ ከተማ እና ሲዳማ ቡና ነጥብ ተጋርተዋል
በዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ ወልቂጤ ከተማ እና ሲዳማ ቡና አንድ አቻ ተለያይተዋል። ባሳለፍነው ሳምንት በሊጉ መሪ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሁለት ለምንም የተረቱት...