የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 11ኛ ሳምንት ውጤቶች እና የደረጃ ሰንጠረዥ

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 11ኛ ሳምንት ሁሉም ጨዋታዎች ዛሬ ተካሂደው በምድ ሀ መሪዎቹ ነጥብ ጥለዋል፡፡ ፋሲል ከተማ በመሸነፉም መሪነቱን ለመቐለ ከተማ አስረክቧል፡፡ በምድብ ለ ጅማ አባ ቡና እና አዲስ አበባ ከተማ መገስገሳቸውን ቀጥለዋል፡፡ የ11ኛ ሳምንት ውጤቶች የሚከተሉት ናቸው፡-

ምድብ ሀ

ባህርዳር ከተማ 2-1 ሰሜን ሸዋ ደብረብርሃን

ሰበታ ከተማ 2-2 መቐለ ከተማ

ቡራዩ ከተማ1-0 አአ ፖሊስ

ኢትዮጵያ መድን 1-0 ፋሲል ከተማ

ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ 2-2 ሱሉልታ ከተማ

ወልድያ 0-0 ኢትዮጵያ ውሃ ስፖርት

አክሱም ከተማ 2-1 ወሎ ኮምቦልቻ

አማራ ውሃ ስራ 1-1 ሙገር ሲሚንቶ

A

 

ምድብ ለ

ጅማ አባ ቡና 3-0 ሻሸመኔ ከተማ

ሀላባ ከተማ 5-0 ፌዴራል ፖሊስ

ነገሌ ቦረና 0-1 ናሽናል ሴሜንት

አአ ዩኒቨርሲቲ 1-1 ባቱ ከተማ

አርሲ ነገሌ 0-1 ጂንካ ከተማ

ወራቤ ከተማ 2-0 ነቀምት ከተማ

ድሬዳዋ ፖሊስ 1-2 አአ ከተማ

ጅማ ከተማ 2-0 ደቡብ ፖሊስ

 

B

 

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *