
ባህር ዳር ከተማ በይፋ ሄኖክ ኢሳይያስን አስፈረመ
[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″]
ከሰዓታት በፊት በሰራነው ዘገባ ሔኖክ እና ባህር ዳር ስምምነት መፈፀማቸውን አመላክተን የነበረ ሲሆን አሁን ሁለቱ አካላት ስምምነታቸው ይፋ አድርገዋል።
በአሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ የሚመራው ባህርዳር ከተማ በሁለተኛው ዙር ውድድር ተጠናክሮ ለመቅረብ በዝውውር መስኮቱ መሳተፍ በይፋ ጀምሯል። በዚህም የቀድሞው የደደቢት ፣ጅማ አባጅፋር ፣ ወላይታ ድቻ ፣ መቐለ 70 እንደርታ እና ከ2012 አጋማሽ ጀምሮ ደግሞ ለድሬዳዋ ከተማ እየተጫወተ የነበረው ሄኖክ ኢሳይያስ ከክለቡ ጋር ውሉ በመጠናቀቁ ቀደም ብለን ባህር ዳርን ለመቀላቀል መስማማቱን ገልፀን የነበረ ሲሆን አመሻሽ ላይም የአንድ ዓመት ከስድስት ወራት ውል በመፈረም የቡድኑ አባል ሆኗል።
ተዛማጅ ፅሁፎች
የአሰልጣኞች አስተያየት | መከላከያ 0-0 አዳማ ከተማ
የሳምንቱ ማሳረጊያ ጨዋታ ያለ ጎል ከተጠናቀቀ በኋላ አሰልጣኞች ድህረ ጨዋታ አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ - መከላከያ ስለ ጨዋታው...? "በመጀመሪያው...
ሪፖርት | መከላከያ እና አዳማ ያለግብ ተለያይተዋል
28ኛው ሳምንት ደካማ ፉክክር በታየበት እና 0-0 በተጠናቀቀው የመከላከያ እና አዳማ ከተማ ጨዋታ ተቃጭቷል። መከላከያ ከወላይታ ድቻ ያለግብ ከጨረሰበት ጨዋታ...
የአሰልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 1-0 ሀዋሳ ከተማ
ፋሲል ከነማዎች ወሳኝ ድል ካስመዘገቡበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ኃይሉ ነጋሽ - ፋሲል ከነማ...
ሪፖርት | ዐፄዎቹ ከመሪው ያላቸው የነጥብ ልዩነት ወደ አንድ ቀንሰዋል
እጅግ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረውን የፋሲል ከነማ እና የሀዋሳ ከተማ ጨዋታ ፋሲሎች በመጂብ ቃሲም ብቸኛ ግብ በድል መወጣታቸውን ተከትሎ ከቅዱስ ጊዮርጊስ...
የአሠልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 1-0 ኢትዮጵያ ቡና
በአህመድ ሁሴን ብቸኛ ግብ አርባምንጭ ከተማ ኢትዮጵያ ቡናን ከረታበት ጨዋታ በኋላ አሠልጣኞች አስተያየት ሰጥተዋል። መሳይ ተፈሪ - አርባምንጭ ከተማ ስለተከታታይ...
ሪፖርት | በአቡበከር የመጨረሻ ጨዋታ አዞዎቹ ቡናማዎቹን ረተዋል
አርባምንጭ ከተማዎች በውድድር ዓመቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ሦስት ተከታታይ ጨዋታዎችን ያሸነፉበትን ውጤት ኢትዮጵያ ቡና ላይ አስመዝግበዋል። ባሳለፍነው ሳምንት ከድሬዳዋ ከተማ ሦስት...