
የዋልያዎቹ አሰላለፍ ታውቋል
[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″]
ከኮሞሮስ አቻቸው ጋር የአቋም መፈተሻ ጨዋታ የሚያደርገው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰላለፍ ታውቋል።
በዓለም አቀፍ ይፋዊ የብሔራዊ ቡድኖች የጨዋታ ወቅት የአቋም መፈተሻ ጨዋታ ለማድረግ ወደ ኮሞሮስ ከትናንት በስትያ ያቀናው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከደቂቃዎች በኋላ ጨዋታውን ያከናውናል። የቡድኑ አሠልጣኝ ለጨዋታው የሚጠቀሙትን የመጀመሪያ አሰላለፍም ሶከር ኢትዮጵያ ደርሷታል።
11:00 ሰዓት ሲል በቱኒዚያዊው ዳኛ ናስር ሳሉም የሚመራው ጨዋታ በስታድ ኦምኒስፖርትስ ማሉዚኒ ሲደረግ ዋልያው የሚጠቀመው አሰላለፍ የሚከተለው ነው።
23 ፋልሲ ገብረሚካኤል
21 አስራት ቱንጆ
4 ምኞት ደበበ
16 ያሬድ ባየህ
20 ረመዳን የሱፍ
8 አማኑኤል ዮሐንስ
7 ሱራፌል ዳኛቸው
18 ሽመልስ በቀለ
17 ዳዋ ሆቴሳ
11 አማኑኤል ገብረሚካኤል
10 አቡበከር ናስር
ተዛማጅ ፅሁፎች
የአሰልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 0-0 ወላይታ ድቻ
ያለጎል ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኃላ አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ- አርባምንጭ ከተማ ስለጨዋታው “የመጀመርያው አጋማሽ በተቻለ መልኩ ለማጥቃት ጥረት...
ሪፖርት | ፉክክር አልባው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
የግብ ሙከራዎች ባልነበሩበት ጨዋታ አርባምንጭ ከተማ እና ወላይታ ድቻ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል። አርባምንጭ ከተማዎች ሀዋሳን ከረታው ስብስብ ባደረጓቸው ሁለት...
ሪፖርት | አዳማ ከ11 ጨዋታ በኋላ አሸንፏል
በረፋዱ ጨዋታ ለ73 ያክል ደቂቃዎች በጎዶሎ የተጫዋች ቁጥር ያሳለፉት አዳማ ከተማዎች በውድድር ዘመኑ ለሁለተኛ ጊዜ ሦስት ግቦችን ባስቆጠሩበት ጨዋታ ከ11...
የ2014 የሴቶች ከፍተኛ ሊግ በንፋስ ስልክ ላፍቶ አሸናፊነት ተጠናቋል
በአስራ አራት ክለቦች መካከል ከታህሳስ 16 ጀምሮ ሲደረግ የነበረው የሴቶች ከፍተኛ ሊግ ሁለት ክለቦችን ወደ ፕሪምየር ሊጉ በማሳደግ ተጠናቋል፡፡ በኢትዮጵያ...
ቅድመ ዳሰሳ | ፋሲል ከነማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ
በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ አንደኛ እና ሁለተኛ ቦታ ላይ የሚገኙት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ፋሲል ከነማ የሚያደርጉትን ተጠባቂ ጨዋታ እንደሚከተለው ቃኝተነዋል። የወቅቱ...
ቅድመ ዳሰሳ | የ25ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች
ሊጉ ለብሔራዊ ቡድን ዝግጅት እና ጨዋታዎች ከመቋረጡ በፊት የሚደረጉት የጨዋታ ሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ፍልሚያዎች እንዲህ ተዳሰዋል። አዲስ አበባ ከተማ ከ...