
በዚህ ሳምንት በሚኖሩ ጨዋታዎች ዙርያ ምን ተባለ ?
የሁለተኛው ዙር የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ የነገው ሲጀምር የሰዓት ለውጥ ሊደርግባቸው ይችላል ተብለው ሲነገሩ በነበሩ የዚህ ሳምንት ጨዋታዎች ዙርያ ምን ተባለ?
ከ16ኛ እስከ 21ኛ ሳምንት ድረስ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም ከነገ ጀምሮ ውድድሮች እንደሚካሄዱበት ይታወቃል። አስቀድሞ በወጣው መርሐግብር መሠረት ዘጠኝ ሰዓት እንዲሁም ምሽት አስራ ሁለት ሰዓት ጨዋታቸውን እንዲያደርጉ ፕሮግራም መውጣቱ ይታወቃል።
ሆኖም ግን የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም የፓውዛው መብራት ተከላን ለማጠናቀቅ ጥረት እየተደረገ ሲሆን አሁን ባለው ሁኔታ ተጠናቆ ለነገው ጨዋታ የሚደርስ መሆኑን በመታመኑ የሰዓት ለውጥ እንደማይኖር እና አስቀድሞ በወጣለት መርሀግብር እንደሚቀጥል ሊግ ካምፓኒው ለሶከር ኢትዮጵያ አሳውቋል።
ተዛማጅ ፅሁፎች
ቅድመ ዳሰሳ | የ25ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች
ሊጉ ለብሔራዊ ቡድን ጨዋታዎች ከመቋረጡ አስቀድሞ የሚደረጉትን የነገ ጨዋታዎች እንደሚከተለው ዳሰናል። ባህር ዳር ከተማ ከ ሲዳማ ቡና የነገው የጨዋታ ቀን...
የአንደኛ ሊግ የማጠቃለያ ውድድር የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ውሎ
የ2014 የአንደኛ ሊግ የማጠቃልያ ውድድር ሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ዛሬ ተካሂደው አዲስ ከተማ፣ ሮቤ ፣ ዱራሜ እና ጂንካ ወደ ከፍተኛ ሊግ...
ሪፖርት | ፋሲል ከነማ የቅዱስ ጊዮርጊስን ያለመሸነፍ ጉዞ ገቷል
እጅግ ተጠባቂ በነበረው የዕለቱ የመጨረሻ ጨዋታ ፋሲል ከነማ በኦኪኪ አፎላቢ ጎል ቅዱስ ጊዮርጊስን 1-0 በማሸነፍ የነጥብ ልዩነቱን ወደ አምስት ቀንሷል።...
የአሰልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 0-0 ወላይታ ድቻ
ያለጎል ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኃላ አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ- አርባምንጭ ከተማ ስለጨዋታው “የመጀመርያው አጋማሽ በተቻለ መልኩ ለማጥቃት ጥረት...
ሪፖርት | ፉክክር አልባው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
የግብ ሙከራዎች ባልነበሩበት ጨዋታ አርባምንጭ ከተማ እና ወላይታ ድቻ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል። አርባምንጭ ከተማዎች ሀዋሳን ከረታው ስብስብ ባደረጓቸው ሁለት...
የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 3-0 ሰበታ ከተማ
ለሰባ አራት ደቂቃዎች በጎዶሎ ተጫዋቾች የተጫወተው አዳማ ከተማ ሶስት ነጥብ ካገኘበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ አሰልጣኞች አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ...