
ወልቂጤ ከተማ አማካይ አስፈርሟል
ለሁለተኛው ዙር ጠንካራ ተፎካካሪ ሆኖ ለመገኘት ባሉበት ክፍት ቦታዎች ላይ አዳዲስ ተጫዋቾችን እያመጣ የሚገኘው ወልቂጤ ከተማ አማካይ አስፈርሟል፡፡
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በአሰልጣኝ ተመስገን ዳና መሪነት ከአዳማ ከተማ ጋር 1ለ1 በመለያየት ሁለተኛውን ዙር የጀመረው አዳማ ከተማ ኡጋንዳዊውን ግብ ጠባቂ ሮበርት ኦዶንካራ እና ሁለገቡ ቤዛ መድህን ያስፈረመ ሲሆን አሁን ደግሞ አማካዩ አክሊሉ ዋለልኝን ሦስተኛ ፈራሚው አድርጓል፡፡
የቀድሞው የሀዋሳ ከተማ ፣ ኢትዮጵያ ቡና ፣ ጅማ አባጅፋር ስሑል ሽረ እና ወልዋሎ ተጫዋች በያዝነው የውድድር አመት ከሰበታ ከተማ ጋር ቆይታን ለማድረግ የሁለት አመት ፊርማውን አኑሮ የነበረ ቢሆንም ከክለቡ ጋር ቀሪ ኮንትራት እየቀረው ከወራት በፊት በመለያየት መዳረሻውን ወልቂጤ በማድረግ ከቡድኑ ጋር ተቀላቅሏል፡፡
ተዛማጅ ፅሁፎች
የሴቶች ፕሪምየር ሊግ | መከላከያ ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሀዋሳ ወሳኝ ድል አሳክተዋል
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የ17ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ በተደረጉ አራት መርሐግብሮች ጅምሩን ሲያደርግ መከላከያ ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሀዋሳ ተጋጣሚዎቻቸውን...
የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 1-1 ድሬዳዋ ከተማ
በሊጉ ለመቆየት ብርቱ ትግል ተደርጎበት ነጥብ በመጋራት ከተጠናቀቀው ጨዋታ ፍፃሜ በኋላ አሰልጣኞች የድህረ-ጨዋታ አስተያየት ሰንዝረዋል፡፡ አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ - አዳማ...
ከ17 እና ከ15 ዓመት በታች ውድድሮች የሚደረጉበት ቦታ እና ቀን ይፋ ሆኗል
የ2014 ከ17 ዓመት በታች እና ከ15 ዓመት በታች የፓይለት ፕሮጀክት ውድድሮች የሚደረጉበት ከተማ እና ቀን ታውቋል፡፡ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን...
የአዲስ አበባ ከተማ የቡድን አባላት ዝርፊያ ተፈፀመባቸው
በሲዳማ ቡና ሽንፈት ያስተናገድው የአዲስ አበባ ከተማ የቡድን አባላት ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ ዝርፊያ እንደተፈፀመባቸው ሶከር ኢትዮጵያ አውቃለች። ረፋድ ላይ በ29ኛ...
የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 3-0 ጅማ አባ ጅፋር
ከረፋዱ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሱፐር ስፖርት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ተመስገን ዳና - ወልቂጤ ከተማ ስለጨዋታው "መውረዱን...
ሪፖርት | ወልቂጤ የሊጉ ቆይታውን ለማረጋገጥ ተቃርቧል
በ29ኛ የጨዋታ ሳምንት የመክፈቻ በነበረው መርሐ-ግብር አምበሉ ጌታነህ ከበደን መልሰው ያገኙት ወልቂጤ ከተማዎች ጅማ አባ ጅፋርን በመርታት ደረጃቸውን አሻሽለዋል። ወልቂጤ...