የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ 1ኛ ዙር ትላንት ፍፃሜውን አግኝቷል

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ የ2008 የውድድር ዘመን አንደኛው ዙር ትላንት በተደረጉ ጨዋታዎች ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡ በዚህ ሳምንት የተደረጉት የ1ኛው ዙር የመጨረሻ ሳምንት ጨዋታዎች እና የደረጃ ሰንጠረዥ ይህንን ይመስላሉ፡-

ደቡብ ዞን ሀ

እሁድ መጋቢት 25 ቀን 2008

ጉባ ከተማ 0-0 ወላይታ ሶዶ

ጎፉ ባሪንቼ 2-1 ጋርዱላ

ቡሌ ሆራ 1-0 ዲላ ከተማ

አምበሪቾ 2-1 ሮቤ ከተማ

PicsArt_1457014586443

መካከለኛ ዞን ሀ

እሁድ መጋቢት 25 ቀን 2008

ቱሉ ቦሎ 0-0 ንፋስ ስልክ ለፍቶ

ለገጣፎ ከተማ 3-0 ልደታ ክ/ከተማ

ሰኞ መጋቢት 26 ቀን 2008

የካ ክ/ከተማ 1-3 ቡታጅራ ከተማ

ቦሌ ክ/ከተማ 1-1 መቂ ከተማ

PicsArt_1457014939008

መካከለኛ ዞን ለ

እሁድ መጋቢት 25 ቀን 2008

ወልቂጤ ከተማ 0-0 አራዳ ክ/ከተማ

ጨፌ ዶንሳ 2-1 አምቦ ከተማ

ረቡእ መጋቢት 28 ቀን 2008

አዲስ ከተማ 3-1 ሆለታ ከተማ

ቦሌ ገርጂ ዩኒየን 1-1 ወሊሶ ከተማ

PicsArt_1457014863698

ሰሜን ዞን ሀ

ቅዳሜ መጋቢት 24 ቀን 2008

አማራ ፖሊስ 4-5 አምባ ጊዮርጊስ

እሁድ መጋቢት 25 ቀን 2008

አዊ እምፒልታቅ 0-0 ጎጃም ደብረማርቆስ

ዳሞት ከተማ 0-1 ደባርቅ ከተማ
image

ደቡብ ዞን ሀ
እሁድ መጋቢት 25 ቀን 2008

ሚዛን አማን 1-0 ጋምቤላ ከተማ

ዩኒቲ ጋምቤላ 0-2 መቱ ከተማ

አሶሳ ከተማ 1-0 ከፋ ቡና

PicsArt_1457014657442

ሰሜን ዞን ለ

እሁድ መጋቢት 25 ቀን 2008

ላስታ ላሊበላ 0-0 ሰሎዳ አድዋ

ትግራይ ውሃ ስራ 0-0 ዋልታ ፖሊስ

ደሴ ከተማ 1-0 ሽረ እንዳስላሴ

PicsArt_1457014738797

ምስራቅ ዞን

እሁድ መጋቢት 25 ቀን 2008

ወንጂ ስኳር 4-0 ካሊ ጅግጅጋ

አሊ ሐብቴ ጋራዥ 1-2 ኢትዮ ሶማሌ ፖሊስ

መተሃራ ስኳር 2-0 ሀረር ሲቲ

ሞጆ ከተማ 0-0 ቢሾፍቱ ከተማ

PicsArt_1457014497497

የ1ኛው ዙር መጠናቀቅን በማስመልከት ጠቃሚ ነጥቦችን ከቆይታ በኋላ ይዘን እንመለሳለን፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *