ጌታነህ ከበደ ላይ የተላለፈውን ውሳኔ ተከትሎ የተነሳው ውዝግብ ቀጥሎ ክለቡ የቡድን መሪው ላይ የስንብት እርምጃ ወስዷል። ከትላንት በስቲያ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ይግባኝ ሰሚ ኮሜቴ ከቀናት በፊት የተላፈበት ውሳኔ ተሽሮለት የነበረው ጌታነህ ከበደ ትላንት አመሻሽ ላይ በሊግ አክሲዮን ማህበሩ ውሳኔው ዳግም እንዲፀና የመደረጉ ጉዳይ ወልቂጤ ከተማዎች ያስቆጣ ነበር። በዚህም ክለቡRead More →

ጎፈሬ የስፖርት ትጥቅ አምራች ኩባንያ ምህዳሩን በማስፋት ለደቡብ ሱዳኑ ቡድን ትጥቅ ለማቅረብ ስምምነት ፈፅሟል። መቀመጫውን በጁባ ከተማ ያደረገው የደቡብ ሱዳኑ ማለኪያ ሶሻልና ባህላዊ ቡድን ኢትዮጵያ ከሚገኘው ትጥቅ አምራች ተቋም ጎፈሪ ጋር የሦስት አመት ስምምነት ዛሬ ከሰዓት ተፈራርሟል። ለመጀመሪያ ጊዜ ከኢትዮጵያ ውጭ ምርታቸውን ማሻገር የቻሉት ጎፈሬዎችን ወክለው ባለቤቱ አቶ ሳሙኤል መኮንንRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] ለገጣፎ ለገዳዲ ሰንዳፋ በኬን መርታቱን ተከትሎ በ2015 የውድድር ዘመን ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተሳታፊ መሆኑን አረጋግጧል። ዘንድሮ በሦስት ምድቦች ተከፍሎ እየተካሄደ በቆየው የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ ውስጥ ተደልድሎ ውድድሩን ሲያደርግ የነበረው እና ከዚህ ቀደም ከ2010 አንስቶ በአሰልጣኝ ያሬድ ቶሌራ እና ዳዊት ሀብታሙ መሪነት ወደRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] ላለፉት አስር ቀናት በጁፒተር ሆቴል ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ዛሬ ምሽቱን በተደረገ ሥነ ስርዓት ተቋጭቷል። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳይያስ ጂራ እና ዋና ፃሀፊው ባህሩ ጥላሁን ከፍተውት በአቶ ባህሩ ጥላሁን መቋጫ ያገኘው ሥልጠና ላለፉት አስር ቀናት የተከናወነ ነበር። የካፍ እና የፊፋ ዳኞች ኢንስትራክተር በሆኑት ሞሪሺየሳዊውRead More →

አጓጊ ምዕራፍ ላይ የሚገኘው የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የምድብ ሀ የ17ኛ ሳምንት ሁለት ወሳኝ ጨዋታዎች ሰዓታቸው ተቀይሯል። በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ሥር የሚደረገው የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር በሦስት ምድቦች ተከፋፍሎ የመጨረሻ ምዕራፍ ውድድር ላይ የሚገኝ ሲሆን ወደ ፕሪምየር ሊጉ ለማለፍ እና ወደ አንደኛ ሊግ ላለመውረድ እልህ አስጨራሽ ፍልሚያ እየተደረበት ይገኛል። ባህርRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የምድብ ሀ ቀሪ ሁለት ጨዋታዎች ዛሬ በዐፄ ቴዎድሮስ ስታዲየም ተከናውነው ገላን ከተማ ድል አስመዝግቧል። ሀላባ እና አምቦ ደግሞ ነጥብ ተጋርተዋል። 8:00 ላይ ገላን ከተማ ጌዲኦ ዲላን ገጥሞ 3-2 አሸንፏል። የኋላሸት ፍቃዱ ገና ጨዋታው እንደተጀመረ ባስቆጠረው ጎል ገላኖች ቀዳሚ ቢሆኑም ተስፋዬ በቀለ በ 36ኛውRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] ወደ መጠናቀቂያው እየተቃረበ የሚገኘው የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር 15ኛ ሳምንት ዛሬ በተደረጉ ጨዋታዎች ሲጀመር በምድብ ሀ በሰንጠረዥ አናት የሚገኙ ቡድኖች ጨዋታቸውን አድርገዋል። ኤሌከትሪክ መሪነቱን ያሰፋበትን ፣ ባንክ ይበልጥ ወደ አናት የተጠጋበትን ድል ሲያስመዘግቡ ነጌሌ አርሲ ሽንፈት አስተናግዷል። ረፋድ ላይ ሸሸመኔ ከተማን የገጠመው ኢትዮ ኤሌክትሪክ 1-0 አሸንፏል።Read More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] በባቱ ሼር ሜዳ እየተካሄደ የሚገኘው የምድብ ለ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 13ኛ ሳምንት ዛሬ በሁለት ጨዋታዎች ሲገባደድ ለገጣፎ ለገዳዲ እና ስልጤ ወራቤ በሰፊ ግብ ተጋጣሚዎቻችውን አሸንፈዋል። 8፡00 ላይ የዕለቱ ተጠባቂ ጨዋታ በቡታጅራ እና ለገጣፎ መካከል ተከናውኗል። በምድቡ ፉከክር ላይ የሚገኙትን ቡድኖች ያገናኘው ጨዋታ በለገጣፎ 4-0 አሸናፊነት ተጠናቋል።Read More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ 13ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ መደረግ ሲጀምሩ መሪው ቡራዩ የተሸነፈበት እና ቤንች ማጂ ቡና ወደ መሪነት የተጠጋበት ድል ተመዝግቧል። በባቱ ሼር ሜዳ እየተደረገ በሚገኘው የምድብ ለ ውድድር የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ምክትል ፀሀፊ አቶ ሰለሞን ገብረስላሴ የክብር እንግዳ ሆነው የተገኙ ሲሆን የኢትዮጵያRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 12ኛ ሳምንት ትናንት እና ዛሬ ተደርገዋል። ኢትዮ ኤሌክትሪክ፣ ቡራዩ ከተማ እና ነቀምቴ ከተማም በመሪነታቸው ቀጥለዋል። ምድብ ሀ ጋሞ ጨንቻን ከአምቦ ከተማ ያገናኘው የትናንት 4፡00 ጨዋታ በአምቦ ከተማ 1-0 አሸናፊነት ተጠናቋል። ኢብሳ ጥላሁን በ73ኛው ደቂቃ የአምቦን ብቸኛ ግብ ከመረብ ያሳረፈ ሲሆን በግርጌው የሚገኘው አምቦRead More →