ወልቂጤ ከተማ ቡድን መሪውን አሰናብቷል
ጌታነህ ከበደ ላይ የተላለፈውን ውሳኔ ተከትሎ የተነሳው ውዝግብ ቀጥሎ ክለቡ የቡድን መሪው ላይ የስንብት እርምጃ ወስዷል። ከትላንት በስቲያ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ይግባኝ ሰሚ ኮሜቴ ከቀናት በፊት የተላፈበት ውሳኔ ተሽሮለት የነበረው ጌታነህ ከበደ ትላንት አመሻሽ ላይ በሊግ አክሲዮን ማህበሩ ውሳኔው ዳግም እንዲፀና የመደረጉ ጉዳይ ወልቂጤ ከተማዎች ያስቆጣ ነበር። በዚህም ክለቡRead More →