በመዲናዋ ቅድመ ዝግጅታቸውን የጀመሩት አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ አብረዋቸው የሚሰሩ የቡድን አባላትን በአዲስ መልክ አዋቅረዋል። ከኢትዮ ኤሌክትሪክ…
ዳንኤል መስፍን

ኢትዮ ኤሌክትሪክ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ተስማምቷል
ጋናዊው ግብ ጠባቂ ወደ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ለማምራት ተቃርቧል። በዝውውር መስኮቱ ንቁ ተሳትፎ በማድረግ ቡድናቸውን ያጠናከሩት ኢትዮ…

ቡርትካናማዎቹ ሁለት ተጫዋቾችን ሲያስፈርሙ የግብጠባቂውን ውል አራዝመዋል
ወደ ዝውውሩ የገቡት ድሬደዋ ከተማዎች ሁለት ተጫዋቾችን ሲያስፈርሙ የግብጠባቂያቸውን ውል አራዝመዋል። አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለን በይፋ ከሾሙ…

አሰልጣኝ ገብረክርሰረቶስ ቢራራ ምክትላቸውን አሳውቀዋል
ቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን የጀመሩት አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ አብረዋቸው የሚሰሩትን ምክትል አሰልጣኝ አሳውቀዋል። በተጠናቀቀው የውድድር ጊዜ መቻልን…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ ዝግጅቱን የሚጀምርበት ቀን ታውቋል
የአሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን ሊጀምር ነው። ከአንድ ዓመት በኋላ ዳግም ወደ ፕሪምየር…

አዞዎቹ ዝግጅት የሚጀምሩበት ቀን ታውቋል
በአሰልጣኝ በረከት ደሙ የሚመሩት አርባምንጭ ከተማዎች በክለቡ መቀመጫ ከተማ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን ያከናውናሉ። ከፕሪምየር ሊጉ ለሁለት…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ አማካይ አስፈርሟል
ከባንክ ጋር የሊጉ ቻምፕዮን የሆነው አማካይ ወደ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ለመቀላቀል ስምምነት ደርሷል። በአሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ የሚመሩት…

ቡርትካናማዎቹ ሦስት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተቃርበዋል
ድሬደዋ ከተማዎች ወደ ዝውውሩ በመግባት ሦስት ተጫዋቾችን ለማስፈረም መስማማታቸው ታውቋል። ለቀጣይ የውድድር ዓመት አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለን…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ሦስተኛ ፈራሚውን አግኝቷል
አሰልጣኝ ፋሲል ተካለልኝን ቅጥር ከሰዓታት በፊት ይፋ ያደረጉት ፈረሰኞቹ ሦስተኛ ፈራሚያቸው ታውቋል። ከተከታታይ ሁለት የሊግ የዋንጫ…

ፈረሰኞቹ የቀድሞ አሰልጣኛቸውን ዳግም አግኝተዋል
ቅዱስ ጊዮርጊስ አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝን በይፋ ሾሟል። ለ2017 የውድድር ዘመን አዲስ አሰልጣኝ ለመሾም እንቅስቃሴ ላይ የሚገኙት…